<?xml version="1.0" encoding="UTF-8"?>
<rss version="2.0">
<channel>
<title>Iyesus Q&amp;A - የቅርብ ጊዜ ተሳትፎ</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/activity</link>
<description>Powered by Question2Answer</description>
<item>
<title>Commented: ቃኤል ወንድሙን ገሎ ሲሄድ ያገኙኝ ሊገለኝ ይችላሉ ያለው ከየት የመጡ ሰወች ናቸው</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/196/%E1%89%83%E1%8A%A4%E1%88%8D-%E1%8B%88%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%88%99%E1%8A%95-%E1%8C%88%E1%88%8E-%E1%88%B2%E1%88%84%E1%8B%B5-%E1%8B%AB%E1%8C%88%E1%8A%99%E1%8A%9D-%E1%88%8A%E1%8C%88%E1%88%88%E1%8A%9D-%E1%8B%AD%E1%89%BD%E1%88%8B%E1%88%89-%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%8B%8D-%E1%8A%A8%E1%8B%A8%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%88%98%E1%8C%A1-%E1%88%B0%E1%8B%88%E1%89%BD-%E1%8A%93%E1%89%B8%E1%8B%8D#c2157</link>
<description>&lt;script type='text/javascript'&gt;
								var link = document.createElement( 'link' );
								link.setAttribute( 'href', '../qa-plugin/bbcode-editor/nbbc-bbcode-parser/style.css?1.4' );
								link.setAttribute( 'rel', 'stylesheet' );
								link.setAttribute( 'type', 'text/css' );
								var head = document.getElementsByTagName('head').item(0);	
								head.appendChild(link);
								
								link = document.createElement( 'link' );
								link.setAttribute( 'href', '/resource/style/q2a-post-custom.css?1.4');
								link.setAttribute( 'rel', 'stylesheet' );
								link.setAttribute( 'type', 'text/css' );								
								head.appendChild(link);
								&lt;/script&gt;

ስለቀጥተኛዋም፤ ስለአበበም፤ ስለበሶና ጠላም፤ ስለሁሉም እውቀቶችህ አመሰግንሃለሁ።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/196/%E1%89%83%E1%8A%A4%E1%88%8D-%E1%8B%88%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%88%99%E1%8A%95-%E1%8C%88%E1%88%8E-%E1%88%B2%E1%88%84%E1%8B%B5-%E1%8B%AB%E1%8C%88%E1%8A%99%E1%8A%9D-%E1%88%8A%E1%8C%88%E1%88%88%E1%8A%9D-%E1%8B%AD%E1%89%BD%E1%88%8B%E1%88%89-%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%8B%8D-%E1%8A%A8%E1%8B%A8%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%88%98%E1%8C%A1-%E1%88%B0%E1%8B%88%E1%89%BD-%E1%8A%93%E1%89%B8%E1%8B%8D#c2157</guid>
<pubDate>Fri, 18 May 2012 17:40:46 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>64 bit Version?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2156/64-bit-version</link>
<description>ውድ የአዮታ ሶፍትዌር ሰሪዎች!&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ስለሶፍትዌሩ እጅግ አድርጌ አመሰግናለሁ! ጌታ ይባርካችሁ!&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
በ64 &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;bit&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;Operating&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;System&lt;/span&gt; የሚሠራ ይኖራችኋል&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; አመስግናለሁ!</description>
<category>ቴክኒክ ነክ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2156/64-bit-version</guid>
<pubDate>Fri, 18 May 2012 13:44:21 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Commented: ጥምቀት በማንስም ነው?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/1620/%E1%8C%A5%E1%88%9D%E1%89%80%E1%89%B5-%E1%89%A0%E1%88%9B%E1%8A%95%E1%88%B5%E1%88%9D-%E1%8A%90%E1%8B%8D#c2155</link>
<description>&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;matthews&lt;/span&gt; 28&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;:&lt;/span&gt;19 &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;metergomen&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;ymichilu&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;tezazun&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;yeteseTutn&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;deqe&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;mezamrt&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;bcha&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;aydelum&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;wey??&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;Tezazun&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;yeteseTuts&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;endet&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;nebr&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;sra&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;lay&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;yawalut?&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;hawareyat&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;sra&lt;/span&gt; 2&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;:&lt;/span&gt;38 ጴጥሮስም። ንስሐ ግቡ፥ ኃጢአታችሁም ይሰረይ ዘንድ እያንዳንዳችሁ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ተጠመቁ፤ የመንፈስ ቅዱስንም ስጦታ ትቀበላላችሁ።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/1620/%E1%8C%A5%E1%88%9D%E1%89%80%E1%89%B5-%E1%89%A0%E1%88%9B%E1%8A%95%E1%88%B5%E1%88%9D-%E1%8A%90%E1%8B%8D#c2155</guid>
<pubDate>Fri, 18 May 2012 10:22:57 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Commented: kissing/ከምስት ጋር ከንፈር ለከንፈር መሳሳም ሀጥያት አይሆንም ዎገኖቼ መጽሐፍ ቅዱስ ይፈቅደል</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2144/kissing-%E1%8A%A8%E1%88%9D%E1%88%B5%E1%89%B5-%E1%8C%8B%E1%88%AD-%E1%8A%A8%E1%8A%95%E1%8D%88%E1%88%AD-%E1%88%88%E1%8A%A8%E1%8A%95%E1%8D%88%E1%88%AD-%E1%88%98%E1%88%B3%E1%88%B3%E1%88%9D-%E1%88%80%E1%8C%A5%E1%8B%AB%E1%89%B5-%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%88%86%E1%8A%95%E1%88%9D-%E1%8B%8E%E1%8C%88%E1%8A%96%E1%89%BC-%E1%88%98%E1%8C%BD%E1%88%90%E1%8D%8D-%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B5-%E1%8B%AD%E1%8D%88%E1%89%85%E1%8B%B0%E1%88%8D#c2154</link>
<description>ወንድሜ&lt;br /&gt;
ውድ ባሎቻችን ካልሳማችሁን፣ እኛም አጸፋውን ካልመለሰን እንዴትስ ትዳሩ ትዳር ይሆናል&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; የመጋባቱስ ጣእም ምኑ ላይ ነው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; መሳሳሙንስ በክፉ ከወሰድከው ሌላውስ ነገር ባንተ ሚዛን እንዴት ይሆን&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; ኧረ ለመሆኑስ ወጥ ያለጨው ይጣፍጣል እንዴ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2144/kissing-%E1%8A%A8%E1%88%9D%E1%88%B5%E1%89%B5-%E1%8C%8B%E1%88%AD-%E1%8A%A8%E1%8A%95%E1%8D%88%E1%88%AD-%E1%88%88%E1%8A%A8%E1%8A%95%E1%8D%88%E1%88%AD-%E1%88%98%E1%88%B3%E1%88%B3%E1%88%9D-%E1%88%80%E1%8C%A5%E1%8B%AB%E1%89%B5-%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%88%86%E1%8A%95%E1%88%9D-%E1%8B%8E%E1%8C%88%E1%8A%96%E1%89%BC-%E1%88%98%E1%8C%BD%E1%88%90%E1%8D%8D-%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B5-%E1%8B%AD%E1%8D%88%E1%89%85%E1%8B%B0%E1%88%8D#c2154</guid>
<pubDate>Fri, 18 May 2012 09:46:03 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: ያላመነ ማግባት ሀጥያት ነው? ከጌታ ጋር ያለንን ህበረት አደጋ ላይ ይጥለዋል?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/956/%E1%8B%AB%E1%88%8B%E1%88%98%E1%8A%90-%E1%88%9B%E1%8C%8D%E1%89%A3%E1%89%B5-%E1%88%80%E1%8C%A5%E1%8B%AB%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%8A%A8%E1%8C%8C%E1%89%B3-%E1%8C%8B%E1%88%AD-%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%8A%95%E1%8A%95-%E1%88%85%E1%89%A0%E1%88%A8%E1%89%B5-%E1%8A%A0%E1%8B%B0%E1%8C%8B-%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%8B%AD%E1%8C%A5%E1%88%88%E1%8B%8B%E1%88%8D#a2153</link>
<description>አዎ አደጋላይ የጥላል መጣል በቻ ሳይሆን ቃሉን አለመታዘዝ ነው።  ያልመነ ላገባችሁ አትፈቱ። ገና እጮኛ ለሆናችሁ ግን እዳታገቡ።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/956/%E1%8B%AB%E1%88%8B%E1%88%98%E1%8A%90-%E1%88%9B%E1%8C%8D%E1%89%A3%E1%89%B5-%E1%88%80%E1%8C%A5%E1%8B%AB%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%8A%A8%E1%8C%8C%E1%89%B3-%E1%8C%8B%E1%88%AD-%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%8A%95%E1%8A%95-%E1%88%85%E1%89%A0%E1%88%A8%E1%89%B5-%E1%8A%A0%E1%8B%B0%E1%8C%8B-%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%8B%AD%E1%8C%A5%E1%88%88%E1%8B%8B%E1%88%8D#a2153</guid>
<pubDate>Fri, 18 May 2012 07:08:56 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: እባካችሁ ዳንኤል ምዕራፍ 7ትን ልታስረዱኝ ትችላላችሀ</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2148/%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%8A%AB%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%8B%B3%E1%8A%95%E1%8A%A4%E1%88%8D-%E1%88%9D%E1%8B%95%E1%88%AB%E1%8D%8D-7%E1%89%B5%E1%8A%95-%E1%88%8D%E1%89%B3%E1%88%B5%E1%88%A8%E1%8B%B1%E1%8A%9D-%E1%89%B5%E1%89%BD%E1%88%8B%E1%88%8B%E1%89%BD%E1%88%80#a2151</link>
<description>ሰላም ሰላምችሁ የብዛ በ አምርኛ እንድ ፓስተር ተስፋ ወርቅነህ የዳንኤል ትምህርት ያስተማር አልገግኘሁም ለኔ አልማዝ ውይም ወርቅ ያገኘሁ ያህል ነው የተሰማኝ። &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;I&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;know&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;you&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;will&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;find&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;it&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;helpful&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;and&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;enjoy&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;here&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;is&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;the&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;link&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;chapter&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;by&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;chapter&lt;/span&gt;. &lt;a href=&quot;http://www.ecfchouston.org/Newlook/sermons/book_of_Daniel.htm&quot; class=&quot;bbcode_url&quot; target=&quot;_blank&quot;&gt;እዚህ ላይ ይጫኑ&lt;/a&gt;&lt;br /&gt;
&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;blessings&lt;/span&gt;.</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2148/%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%8A%AB%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%8B%B3%E1%8A%95%E1%8A%A4%E1%88%8D-%E1%88%9D%E1%8B%95%E1%88%AB%E1%8D%8D-7%E1%89%B5%E1%8A%95-%E1%88%8D%E1%89%B3%E1%88%B5%E1%88%A8%E1%8B%B1%E1%8A%9D-%E1%89%B5%E1%89%BD%E1%88%8B%E1%88%8B%E1%89%BD%E1%88%80#a2151</guid>
<pubDate>Fri, 18 May 2012 06:53:23 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>መጽሃፍ ቅዱስ ላይ ሴት ልጅ ትዋብ / ትኳል የሚለው የቱ ጋር ነው ???</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2150/%E1%88%98%E1%8C%BD%E1%88%83%E1%8D%8D-%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B5-%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%88%B4%E1%89%B5-%E1%88%8D%E1%8C%85-%E1%89%B5%E1%8B%8B%E1%89%A5-%E1%89%B5%E1%8A%B3%E1%88%8D-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%88%88%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%89%B1-%E1%8C%8B%E1%88%AD-%E1%8A%90%E1%8B%8D</link>
<description></description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2150/%E1%88%98%E1%8C%BD%E1%88%83%E1%8D%8D-%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B5-%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%88%B4%E1%89%B5-%E1%88%8D%E1%8C%85-%E1%89%B5%E1%8B%8B%E1%89%A5-%E1%89%B5%E1%8A%B3%E1%88%8D-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%88%88%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%89%B1-%E1%8C%8B%E1%88%AD-%E1%8A%90%E1%8B%8D</guid>
<pubDate>Thu, 17 May 2012 12:03:49 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Commented: 81 አሃዱ ነው ትክክለኛው</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2140/81-%E1%8A%A0%E1%88%83%E1%8B%B1-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%89%B5%E1%8A%AD%E1%8A%AD%E1%88%88%E1%8A%9B%E1%8B%8D#c2147</link>
<description>ወንድም የቃየን ሚስት ከየት መጣች አልክ ከየት እንደመጣች መልስ ሰጠውሕ። የቆንቆ እጥረት ካለብኝ ይቅርታ አድርግልኝ።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2140/81-%E1%8A%A0%E1%88%83%E1%8B%B1-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%89%B5%E1%8A%AD%E1%8A%AD%E1%88%88%E1%8A%9B%E1%8B%8D#c2147</guid>
<pubDate>Tue, 15 May 2012 21:17:10 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answer edited: በአልጋ አንድ ከሆኑ ብኋላ ቢጋቡስ  ምን  ይሆናል እንደ ክርስቲያን</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/1838/%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%88%8D%E1%8C%8B-%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5-%E1%8A%A8%E1%88%86%E1%8A%91-%E1%89%A5%E1%8A%8B%E1%88%8B-%E1%89%A2%E1%8C%8B%E1%89%A1%E1%88%B5-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%8B%AD%E1%88%86%E1%8A%93%E1%88%8D-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B0-%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B2%E1%8B%AB%E1%8A%95#a2141</link>
<description>ጥያቄውን ስመለከተው ሁለቱ ሰዎች በሁኔታ ተሳስተው የአንድ ቀን ክስተት ተፈጥሮ የተጨነቁ አይመስሉም። ነገር ግን አመለካከታቸው አንዳቸው ከአንዳቸው ውጪ እስካልሄዱ ድረስ ችግር የለውም ብለው ነው የተቀበሉት። ጥያቄውን ሥለ ጋብቻ በአጭሩ በማብራራት ልጀምር።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
በመጀመሪያ ግብረ ስጋ ግንኙነት መፈጸም ማለት ጋብቻ ማለት አይደለም። ጋብቻ ለመሆን ሁለት ደረጃ ይቀረዋል። በመጽሐፍ ቅዱስ ስንመለከት በጋብቻ ውስጥ እግዚአብሔር ያስቀመጠው የራሱ የሆነ መደዳ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ፓተርን&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; አለው። እርሱም&lt;br /&gt;
1&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;-&lt;/span&gt;	እናትና አባትን መተው&lt;br /&gt;
2&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;-&lt;/span&gt;	ከትዳር ጓደኛ ጋር መተባበር&lt;br /&gt;
3&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;-&lt;/span&gt;	አንድ ስጋ መሆን ናቸው።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
አንድ ሥጋ መሆን በሦስተኛ ደረጃ ላይ እንጂ መጀመሪያው አይደለም። በሌላ አገላለጽ ሰው እናትና አባቱን ሳይተው፣ ከትዳር ጓደኛው ጋር ሳይተባበር፣ አንድ ሥጋ በመሆን መጀመር የእግዚአብሔር መንገድ አይደለም። በመጽሃፍ ቅዱስ ውስጥ በግልጽ የምንመለከተው ሰው ከእግዚአብሔር መንገድ ውጪ ሲሄድ መጨረሻው አያምርም።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
በሌላኛው አንጻር ግን ይሄንን መደዳ መከተል ጥቅም አለው። ከእናትና ከአባት ጥላ ሥር መውጣት ሃላፊነትን መሸከምንና የራስ ቤተሰብን መመስረትን ያመላክታል። ከትዳር ጓደኛ ጋር መተባበር መሰጠትን &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ኮሚትመንትን&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; ያሳያል። እነዚህ ሁለቱ ያለበት ትዳር ሁልጊዜም የጸና ነው። አንድ ሥጋ መሆን ሥጋዌ ሩካቤ ሲሆን በትዳር ውስጥ የጠለቀ የሥሜትንና የአካል መተሳሰርን እንደሚፈጥር ሳይንስም ያረጋግጣል። ይሄንን መደዳ ተከትሎ የተደረገ ግንኙነት እርካታውም ይጨምራል። በዚህ መሃል የሚፈጠሩ ልጆችም ተስማሚ ቤተሰብ ይኖራቸዋል።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
በእነዚህ እጮኞች መካከል በቀላሉ የምመለከተው ችግር እራሥን ያለመግዛት ችግርን ነው። እስከ ትዳራቸው ቀን ድረስ ግብረ ሥጋ ግንኙነትን ሳይፈጽሙ እራሳቸውን ገዝተው መቆየት አቅቷቸዋል። ሃጥያት የሚያድግ ነገር ነው። በምኞት ጀምሮ እስከ መግደል ያድጋል። የተመኘ ለታ ሞተ አይልም ነገርግን ካደገ ይገድላል። በዚህኛውም ስናይ ዛሬ ከእጮኛ ጋር እራሥን ያለመግዛት ችግር ካልተስተካከለ ነገ አድጎ ከሌላ ሰው ጋርም እራሥን ያለመግዛትን ችግር ያመጣል። ያደግሞ የነገውን ትዳር ወደመፍረሥ ያደርሰዋል። ምክንያቱም በትዳር ውስጥ ያሉ ሰዎች ሳያመነዝሩ የሚኖሩት በሌላ ሰው ሳይፈተኑ ቀርተው አይደለም ነገር ግን ፈተናው ሲመጣ እራሳቸውን ገዝተው ለፈተናው እምቢ ስለሚሉ ነው። ዛሬ የወሲብ ስሜትህ/ሽ ወደ እጮኛህ/ሽ ሲገፋህ/ሽ እምቢ ማለት ካልቻልክ/ሽ ነገ ይሄው ስሜት ወደሌላ ሰው ሲገፋ እምቢ ማለት አይቻልም።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ሥለዚህ ለእነዚህ እጮኛሞች የምመክረው ዛሬ እራሳቸውን መግዛት እንዲለማመዱ ነው። ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ “እግዚአብሔርን ለመምሰል እራስህን አስለምድ” እንዳለው ስሜታቸውን መግዛትን ለራሳቸው ከዚህ ነገር በመታቀብ እንዲያስለምዱ እመክራለሁ። ያለዚያ ነገ አድጎ የተበላሸ ትዳርን ያመጣባችኋል። እሺ ብትሉ ግን የእግዚአብሔር ምህረት ዛሬም ጽኑ ነው።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/1838/%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%88%8D%E1%8C%8B-%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5-%E1%8A%A8%E1%88%86%E1%8A%91-%E1%89%A5%E1%8A%8B%E1%88%8B-%E1%89%A2%E1%8C%8B%E1%89%A1%E1%88%B5-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%8B%AD%E1%88%86%E1%8A%93%E1%88%8D-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B0-%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B2%E1%8B%AB%E1%8A%95#a2141</guid>
<pubDate>Mon, 14 May 2012 19:05:37 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: 1ኛ የሐዋርያው የጴጥሮስ መልእክት 1፥1_25 ያለውን ቃል እንዴት መተርጎም እንችላለን</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2137/1%E1%8A%9B-%E1%8B%A8%E1%88%90%E1%8B%8B%E1%88%AD%E1%8B%AB%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%8C%B4%E1%8C%A5%E1%88%AE%E1%88%B5-%E1%88%98%E1%88%8D%E1%8A%A5%E1%8A%AD%E1%89%B5-1%E1%8D%A51_25-%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%8B%8D%E1%8A%95-%E1%89%83%E1%88%8D-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B4%E1%89%B5-%E1%88%98%E1%89%B0%E1%88%AD%E1%8C%8E%E1%88%9D-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%89%BD%E1%88%8B%E1%88%88%E1%8A%95#a2138</link>
<description>ጠያቌ 1ኛ የሐዋርያው የጴጥሮስ መልእክት ከ1፥1&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;_&lt;/span&gt;25 ፍቃዱ ነኝ</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2137/1%E1%8A%9B-%E1%8B%A8%E1%88%90%E1%8B%8B%E1%88%AD%E1%8B%AB%E1%8B%8D-%E1%8B%A8%E1%8C%B4%E1%8C%A5%E1%88%AE%E1%88%B5-%E1%88%98%E1%88%8D%E1%8A%A5%E1%8A%AD%E1%89%B5-1%E1%8D%A51_25-%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%8B%8D%E1%8A%95-%E1%89%83%E1%88%8D-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B4%E1%89%B5-%E1%88%98%E1%89%B0%E1%88%AD%E1%8C%8E%E1%88%9D-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%89%BD%E1%88%8B%E1%88%88%E1%8A%95#a2138</guid>
<pubDate>Sun, 13 May 2012 23:37:05 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answer edited: በአንደኛው ቀን በተፈጠረው ብርሃን እና በአራተኛው ቀን  በተፈጠሩት ብርሃናት መካከል ልዩነቱ ምንድነው?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2131/%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B0%E1%8A%9B%E1%8B%8D-%E1%89%80%E1%8A%95-%E1%89%A0%E1%89%B0%E1%8D%88%E1%8C%A0%E1%88%A8%E1%8B%8D-%E1%89%A5%E1%88%AD%E1%88%83%E1%8A%95-%E1%8A%A5%E1%8A%93-%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%88%AB%E1%89%B0%E1%8A%9B%E1%8B%8D-%E1%89%A0%E1%89%B0%E1%8D%88%E1%8C%A0%E1%88%A9%E1%89%B5-%E1%89%A5%E1%88%AD%E1%88%83%E1%8A%93%E1%89%B5-%E1%88%98%E1%8A%AB%E1%8A%A8%E1%88%8D-%E1%88%8D%E1%8B%A9%E1%8A%90%E1%89%B1-%E1%88%9D%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%8A%90%E1%8B%8D#a2136</link>
<description>ጌታ ይባርክህ ደጄብርሃን&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
እኔ በተለያዩ ሚዲያዎች እግዚአብሔር በ7 ቀን ሰማይንና ምድርን ፈጠረ እያሉ በሚናገሩ ክርስቲያኖችም ይሁን በክርስቲያኖች ላይ ለማሾፍ የሚናገሩ የሚዲያ ሰዎች ሁል ጊዜ የሚያናድዱኝ ነገር ቢኖር መጽሃፍ ቅዱስ 7 ቀን ሲል ልክ የእኛ የሰዎች አይነት ማለትም በ24 ሰዓታት የተከፈለ ቀን ማለቱ እን&lt;b&gt;ዳ&lt;/b&gt;ልሆነ ክርስቲያኖችም ይሁኑ የሚዲያ ሰዎች አለመናገራቸው ነው። እንደው አንድም ሰው የለም ማለት ነው መጽሃፍ ቅዱሱን ራሱን የሚያነብብ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; መቼ ነው መጽሃፍ ቅዱስ በሰው በ24 ሰዓት በተከፈለ 7 ቀን ማለትም 24*7 ወይም ከሰኞ እስከ እሁድ ባለው ጊዜ እግዚአብሔር ሰማይና ምድርን ፈጠረ የሚለው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; እንዲህ ያለ ነገር መጽሃፍ ቅዱስ ጨርሶ አይናገርም።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
መጽሃፍ ቅዱስ ሰለ ሁለት ፈጽሞ የተለያዩ የቀን ወይም የጊዜ መቁጠሪያዎች ነው የሚናገረው። አንደኛውና የመጀመሪያው ብርሃን ብሎ የሚጠራው ነገር ግን ከጸሃይ የማይመነጭና ከየት እንደሚመነጭ ያልተገለጸው የእግዚአብሔር የቀን መቁጠሪያ ሲሆን፤ አንደኛው ደግሞ በእግዚአብሔር የቀን መቁጠሪያ በአራተኛው ቀን ላይ የተፈጠሩትና ለሰዎች በምድር ላይ ቀንና ዘመናት መቁጠሪያነት እንዲያገለግሉ የተባሉት ፀሐይ፣ ጨረቃና ከዋክብት ናቸው።&lt;br /&gt;

&lt;div class=&quot;bbcode_quote&quot;&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_head&quot;&gt;Quote:&lt;/div&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_body&quot;&gt;ኦሪት ዘፍጥረት  1&lt;br /&gt;
4 እግዚአብሔርም አለ፦ ቀንና ሌሊትን ይለዩ ዘንድ ብርሃናት በሰማይ ጠፈር ይሁኑ &lt;u&gt;ለምልክቶች ለዘመኖች ለዕለታት ለዓመታትም&lt;/u&gt; ይሁኑ&lt;br /&gt;
15 &lt;u&gt;በምድር ላይ ያበሩ&lt;/u&gt; ዘንድ በሰማይ ጠፈር ብርሃናት ይሁኑ እንዲሁም ሆነ&lt;br /&gt;
16 እግዚአብሔርም ሁለት ታላላቆች ብርሃናትን አደረገ ትልቁ ብርሃን በቀን እንዲሠለጥን፥ ትንሹም ብርሃን በሌሊት እንዲሰለጥን ከዋክብትንም ደግሞ አደረገ።&lt;br /&gt;
17 እግዚአብሔርም &lt;u&gt;በምድር ላይ ያበሩ&lt;/u&gt; ዘንድ በሰማይ ጠፈር አኖራቸው&lt;br /&gt;
18 በቀንም በሌሊትም እንዲሠለጥኑ፥ ብርሃንንና ጨለማንም እንዲለዩ እግዚአብሔርም ያ መልካም እንደ ሆነ አየ።&lt;br /&gt;
19 ማታም ሆነ ጥዋትም ሆነ፥ አራተኛ ቀን።&lt;/div&gt;
&lt;/div&gt;
&lt;br /&gt;
ስለዚህ እኛ የምናውቀው አይነት በፀሐይ መውጣትና መጥለቅ የሚቆጠረው ቀን የተጀመረው ራሱ በእግዚአብሔር ቀን መቁጠሪያ በአራተኛው ቀን ነው። ፀሐይ ከመፈጠሩም በፊት እግዚአብሔር ቀን እየቆጠረ ነበር። እናም እግዚአብሔር የሚቆጥርበት ቀን እኛ የምንቆጥርበት የ24 ሰዓት ቀን እንዳልሆነ መጽሃፍ ቅዱስ ላይ ግልጽ ነው።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ስለዚህ ይህ በፀሐይ ሳይሆን ከፀሐይ ውጪ ባለ ብርሃን በሚቆጠረው የእግዚአብሔር ቀን ተቆጥሮ ነው እግዚአብሔር ሰማይና ምድርን በ7 ቀን ፈጠረ የሚለው መጽሃፍ ቅዱስ እንጂ በእኛ በፀሐይ መውጣትና መጥለቅ በሚቆጠር ቀን አይደለም።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ይህ 7 ቀን የተባለውና ፀሐይም ከመፈጠሩ በፊት እግዚአብሔር ይቆጥርበት የነበረው ቀን በእኛ በሰዎች አቆጣጠር ምን ያህል ቀን ወይም ወር ወይም ዓመት ይሁን ምንም የምናውቀው ነገር የለም። በእኛ አቆጣጠር 1000 ዓመት ሊሆን ይችላል ወይም ደግሞ 1 ቢሊዮን ወይም 100 ቢሊዮን ዓመታት ሊሆን ይችላል። በሰዎች የቀን መቁጠሪያ ምን አይነት ቀን እንደሆነ በፍጹም ስላልተጻፈ ይህን ያህል ጊዜ ነው የፈጀው ብለን መናገር አንችልም። ቢያንስ ቢያንስ ግን ከሰኞ እስከ እሁድ ወይም በሰው ቀን መቁጠሪያ 7 ቀን ብቻ ነው የፈጀው ይላል ብለን መጽሃፍ ቅዱስ ያላለውን ባናስተጋባና ያልተጻፈ እያነብብን መሳቂያ ባንሆን መልካም ነው።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2131/%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B0%E1%8A%9B%E1%8B%8D-%E1%89%80%E1%8A%95-%E1%89%A0%E1%89%B0%E1%8D%88%E1%8C%A0%E1%88%A8%E1%8B%8D-%E1%89%A5%E1%88%AD%E1%88%83%E1%8A%95-%E1%8A%A5%E1%8A%93-%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%88%AB%E1%89%B0%E1%8A%9B%E1%8B%8D-%E1%89%A0%E1%89%B0%E1%8D%88%E1%8C%A0%E1%88%A9%E1%89%B5-%E1%89%A5%E1%88%AD%E1%88%83%E1%8A%93%E1%89%B5-%E1%88%98%E1%8A%AB%E1%8A%A8%E1%88%8D-%E1%88%8D%E1%8B%A9%E1%8A%90%E1%89%B1-%E1%88%9D%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%8A%90%E1%8B%8D#a2136</guid>
<pubDate>Sun, 13 May 2012 08:36:12 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Edited: 1ሳሙ 2፤25 ሊያብራሩልግኝ ይችላሉ</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2133/1%E1%88%B3%E1%88%99-2%E1%8D%A425-%E1%88%8A%E1%8B%AB%E1%89%A5%E1%88%AB%E1%88%A9%E1%88%8D%E1%8C%8D%E1%8A%9D-%E1%8B%AD%E1%89%BD%E1%88%8B%E1%88%89</link>
<description>&amp;quot;ሰውስ ሰውን ቢበድል እግዚአብሔር ይፈርድበታል ሰው ግን እግዚአብሔርን ቢበድል ስለ እርሱ የሚለምን ማን ነው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; እነርሱ ግን እግዚአብሔር ሊገድላቸው ወድዶአልና የአባታቸውን ቃል አልሰሙም።&amp;quot;</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2133/1%E1%88%B3%E1%88%99-2%E1%8D%A425-%E1%88%8A%E1%8B%AB%E1%89%A5%E1%88%AB%E1%88%A9%E1%88%8D%E1%8C%8D%E1%8A%9D-%E1%8B%AD%E1%89%BD%E1%88%8B%E1%88%89</guid>
<pubDate>Sat, 12 May 2012 08:46:00 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Commented: የሚያስጨንቀኝ አንድ ነገር አለ፡፡</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2125/%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8B%AB%E1%88%B5%E1%8C%A8%E1%8A%95%E1%89%80%E1%8A%9D-%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5-%E1%8A%90%E1%8C%88%E1%88%AD-%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%8D%A1%E1%8D%A1#c2132</link>
<description>ትዳር ሁለት ሰዎች ተስማምተው የሚኖሩበት የእግዚአብሔር ተቋም እንጂ ሁለት ሰዎች በግድ ውሳኔ የሚኖሩበት ጣሪያ አይደለም። እየተናጋገርን ያለነው ስለማጥበቅና ስለማላላት አይደለም። እግዚአብሔር የፈቀደውን ይህን የሁለት ሰዎች አንድ ሥጋ የመሆን ተቋም ችግሮች በመንቀስ ቀጣይ እንዲሆኑ ለማስቻል ነው እንጂ እንዲለያዩ በምንም መልኩ የምንደግፈው ነገር አይደለም። ግን ሁለቱ ሰዎች አንድ ስጋ መሆን እንዳልቻሉ እያየህ ማክረርና ማጥበቅ በሚል ቃላት ፍራቻ አንድ እንዲሆኑ ለማድረግ ችግሩን ከሚያባብሰው በቀር መፍትሄ አያመጣም። በግልጽ አማርኛ ቁጭ ብላችሁ ተነጋገሩ! በእግዚአብሔር አጋዥነት ወደ መፍትሄ ድረሱ። አንዳችሁ ለአንዳችሁ ሳትከላከሉ ተስማሙ ነው እያልን ያለነው!!&lt;br /&gt;
«ያልተጋባች ሴትና ድንግል በሥጋም በነፍስም እንዲቀደሱ የጌታን ነገር ያስባሉ፤ የተጋባች ግን ባልዋን እንዴት ደስ እንድታሰኘው የዓለምን ነገር ታስባለች» 1ኛ ቆሮ 7፤34&lt;br /&gt;
ባሏን እንዴት ደስ ማሰኘት እንደምትችል የስጋዋን ነገር በማሰብ የነፍሷን ነገር ልታጣ ይገባል&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; ባልስ የስጋውን ደስታ ብቻ እያሰበ የነፍሱን ነገር መዘንጋት አለበትን&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
እኛስ እንደዚህ አይሁን ብለን ልንናገር እንዴት አይገባን&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; አሁንም አስረግጠን ሁሉም በአገባብና በስርዓት ይሁን እንላለን። ስናጠቃልል ትዳርን የሚያጠብቀው «ማክረርና ማጥበቅ» የተባሉትን ቃላት በመሸሽ ሳይሆን መተማመን፤ መነጋገር፤ መግባባትና መስማማት ሲኖር ብቻ ነው። እኔ ትዳር አለኝ። ችግር ያጋጥመኛል። ችግሬን የምፈታው በጠረጴዛ ዙሪያ ቁጭ ብዬ በመነጋገር፤ በመወያየት ነው እንጂ ትዳሬ ይፈርሳል ብዬ ነገሮችን ሁሉ በመቅበር አይደለም።መቻቻልም ተገቢ መሆኑ ሳይዘነጋ ነው።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2125/%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8B%AB%E1%88%B5%E1%8C%A8%E1%8A%95%E1%89%80%E1%8A%9D-%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5-%E1%8A%90%E1%8C%88%E1%88%AD-%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%8D%A1%E1%8D%A1#c2132</guid>
<pubDate>Sat, 12 May 2012 06:07:45 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>የከበረን የማዕዘን ራስ ድንጋይ በጽዮን አኖራለሁ ሲል ምን ማልቱ ነው? ድንጋይ ማለት ምን ያመለክታል?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2126/%E1%8B%A8%E1%8A%A8%E1%89%A0%E1%88%A8%E1%8A%95-%E1%8B%A8%E1%88%9B%E1%8B%95%E1%8B%98%E1%8A%95-%E1%88%AB%E1%88%B5-%E1%8B%B5%E1%8A%95%E1%8C%8B%E1%8B%AD-%E1%89%A0%E1%8C%BD%E1%8B%AE%E1%8A%95-%E1%8A%A0%E1%8A%96%E1%88%AB%E1%88%88%E1%88%81-%E1%88%B2%E1%88%8D-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%88%9B%E1%88%8D%E1%89%B1-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%8B%B5%E1%8A%95%E1%8C%8B%E1%8B%AD-%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%B5-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%8B%AB%E1%88%98%E1%88%88%E1%8A%AD%E1%89%B3%E1%88%8D</link>
<description>የከበረን የማዕዘን ራስ ድንጋይ በጽዮን አኖራለሁ ሲል ምን ማልቱ ነው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; ድንጋይ ማለት ምን ያመለክታል&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2126/%E1%8B%A8%E1%8A%A8%E1%89%A0%E1%88%A8%E1%8A%95-%E1%8B%A8%E1%88%9B%E1%8B%95%E1%8B%98%E1%8A%95-%E1%88%AB%E1%88%B5-%E1%8B%B5%E1%8A%95%E1%8C%8B%E1%8B%AD-%E1%89%A0%E1%8C%BD%E1%8B%AE%E1%8A%95-%E1%8A%A0%E1%8A%96%E1%88%AB%E1%88%88%E1%88%81-%E1%88%B2%E1%88%8D-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%88%9B%E1%88%8D%E1%89%B1-%E1%8A%90%E1%8B%8D-%E1%8B%B5%E1%8A%95%E1%8C%8B%E1%8B%AD-%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%B5-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%8B%AB%E1%88%98%E1%88%88%E1%8A%AD%E1%89%B3%E1%88%8D</guid>
<pubDate>Thu, 10 May 2012 14:10:16 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Commented: 1ኛ የዮሐንስ መልእክት 5፡16-18 ላይ ያለውን ቃል እንዼት መተርጎም እንችላለን?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2122/1%E1%8A%9B-%E1%8B%A8%E1%8B%AE%E1%88%90%E1%8A%95%E1%88%B5-%E1%88%98%E1%88%8D%E1%8A%A5%E1%8A%AD%E1%89%B5-5%E1%8D%A116-18-%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%8B%8D%E1%8A%95-%E1%89%83%E1%88%8D-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%BC%E1%89%B5-%E1%88%98%E1%89%B0%E1%88%AD%E1%8C%8E%E1%88%9D-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%89%BD%E1%88%8B%E1%88%88%E1%8A%95#c2124</link>
<description>ሰላም አቤኔዘር&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ጥያቄ ወይም መልስ ወይም አስተያየትህን ካስገባህ በኋላ ለማረም ከፈለግህ፤ ከጥያቄህ ሥር ያለውን &amp;quot;ማረሚያ&amp;quot; የሚለውን ሊንክ በመጠቀም ማረም ትችላለህ። ለማረም ብለህ ሌላ አዲስ ጥያቄ መክፈት የለብህም።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የጌታ ጸጋ ይብዛልህ!&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;iyesus&lt;/span&gt;.&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;com</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2122/1%E1%8A%9B-%E1%8B%A8%E1%8B%AE%E1%88%90%E1%8A%95%E1%88%B5-%E1%88%98%E1%88%8D%E1%8A%A5%E1%8A%AD%E1%89%B5-5%E1%8D%A116-18-%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%8B%8D%E1%8A%95-%E1%89%83%E1%88%8D-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%BC%E1%89%B5-%E1%88%98%E1%89%B0%E1%88%AD%E1%8C%8E%E1%88%9D-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%89%BD%E1%88%8B%E1%88%88%E1%8A%95#c2124</guid>
<pubDate>Wed, 09 May 2012 16:47:51 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Commented: ስለ ሀጢያት ስርየት በአዲስ ኪዳን እና በብሉ ኪዳን ያላቸው ልዩነት ምን ይመስላል??????</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2113/%E1%88%B5%E1%88%88-%E1%88%80%E1%8C%A2%E1%8B%AB%E1%89%B5-%E1%88%B5%E1%88%AD%E1%8B%A8%E1%89%B5-%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%8B%B2%E1%88%B5-%E1%8A%AA%E1%8B%B3%E1%8A%95-%E1%8A%A5%E1%8A%93-%E1%89%A0%E1%89%A5%E1%88%89-%E1%8A%AA%E1%8B%B3%E1%8A%95-%E1%8B%AB%E1%88%8B%E1%89%B8%E1%8B%8D-%E1%88%8D%E1%8B%A9%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%8B%AD%E1%88%98%E1%88%B5%E1%88%8B%E1%88%8D#c2121</link>
<description>እነዚህ ጥያቄ ስለተፈጠረብኝ ነው!!!!!!!!!!!!!!!!!!&lt;br /&gt;
በዚህ ላይ የምትሉኝ ነገር ካለ&lt;br /&gt;
ከሀጥያታቸው ሙሉ በሙሉ ይሰረይላቸው ወይም ይደመሰስላቸው ነበር ካልን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ምድር መጥቶ ለሰው ልጆች ደሙን ማፍሰስ ለምን አስፈለገው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;????&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
. ሀጥያታቸው የእንሰሳቶችን መስዋት በማቅረብ ሀጥያታቸው ይሸፈንላቸው ነበር ብለን ካልን ታዲያ እነዚህ ሰዎች ዳኑ ማለት እንችላለን &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?????&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
. አይድኑም ካልን ታዲያ መስዋት ማቅረቡ ለምን አስፈለገ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?????&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
. ይድናሉ ካልን ደግሞ ኢየሱሰ ወደ ምድር መምጣት ለምን አስፈለገው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;???</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2113/%E1%88%B5%E1%88%88-%E1%88%80%E1%8C%A2%E1%8B%AB%E1%89%B5-%E1%88%B5%E1%88%AD%E1%8B%A8%E1%89%B5-%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%8B%B2%E1%88%B5-%E1%8A%AA%E1%8B%B3%E1%8A%95-%E1%8A%A5%E1%8A%93-%E1%89%A0%E1%89%A5%E1%88%89-%E1%8A%AA%E1%8B%B3%E1%8A%95-%E1%8B%AB%E1%88%8B%E1%89%B8%E1%8B%8D-%E1%88%8D%E1%8B%A9%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%8B%AD%E1%88%98%E1%88%B5%E1%88%8B%E1%88%8D#c2121</guid>
<pubDate>Wed, 09 May 2012 07:41:43 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: ክርስትያን/ ዳግም የተወለደ/  በአል ልያከብር ይገባዋል ወይ? አስራት እንዲሰጥ ታዞል ወይ ?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2117/%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B5%E1%8B%AB%E1%8A%95-%E1%8B%B3%E1%8C%8D%E1%88%9D-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8B%88%E1%88%88%E1%8B%B0-%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%88%8D-%E1%88%8D%E1%8B%AB%E1%8A%A8%E1%89%A5%E1%88%AD-%E1%8B%AD%E1%8C%88%E1%89%A3%E1%8B%8B%E1%88%8D-%E1%8B%88%E1%8B%AD-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%88%AB%E1%89%B5-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B2%E1%88%B0%E1%8C%A5-%E1%89%B3%E1%8B%9E%E1%88%8D-%E1%8B%88%E1%8B%AD#a2118</link>
<description>ስለ አስራት ከዚህ በፊት ውይይት ስለተደረገበት ያንን እንድታነብብ እጋብዝሃለሁ። ለማንበብ &lt;a href=&quot;/q-and-a/1007/ቤተክርስቲያን-አስራትና-መስጠት&quot; class=&quot;bbcode_url&quot;&gt;እዚህ ተጫን&lt;/a&gt;።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
በዓል ስትል ግን ምን ለማለት እንደፈለግህ ግልጽ አይደለም። የስቅለት ወይም የትንሳኤ በዓል ወዘተ ማለትህ ነው ወይስ ባጠቃላይ የክርስቲያን ያልሆነንም እንደ አዲስ ዓመት ወዘተ ያለንም በዓል ማለትህ ነው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; ትንሽ ጥያቄውን ግልጽ አድረገው።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2117/%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B5%E1%8B%AB%E1%8A%95-%E1%8B%B3%E1%8C%8D%E1%88%9D-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8B%88%E1%88%88%E1%8B%B0-%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%88%8D-%E1%88%8D%E1%8B%AB%E1%8A%A8%E1%89%A5%E1%88%AD-%E1%8B%AD%E1%8C%88%E1%89%A3%E1%8B%8B%E1%88%8D-%E1%8B%88%E1%8B%AD-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%88%AB%E1%89%B5-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B2%E1%88%B0%E1%8C%A5-%E1%89%B3%E1%8B%9E%E1%88%8D-%E1%8B%88%E1%8B%AD#a2118</guid>
<pubDate>Tue, 08 May 2012 19:58:32 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Commented: ክርስቲያን ማለት በመፅሐፍ ቅዱስ ምን ማለት ነው?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/1782/%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B2%E1%8B%AB%E1%8A%95-%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%B5-%E1%89%A0%E1%88%98%E1%8D%85%E1%88%90%E1%8D%8D-%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B5-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%8B%8D#c2116</link>
<description>ክርስትያን ማለት ቃል በቃል / የክርስቶስ ተከታይ/ ማለት ነው፤&lt;br /&gt;
&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;-&lt;/span&gt;በክርስቶስ አምኖ ዳግም የተወለደ&lt;br /&gt;
&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;-&lt;/span&gt; ከክርስቶስ ሞትና ትንሳእ ብዉሃ ጥምቔት ሕብሬት ያረገ&lt;br /&gt;
&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;-&lt;/span&gt; የክርስቶስ ደቀመዝሙር የሆነ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;`&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የሃዋርያት ስራ  11 ፤ 26</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/1782/%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B2%E1%8B%AB%E1%8A%95-%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%B5-%E1%89%A0%E1%88%98%E1%8D%85%E1%88%90%E1%8D%8D-%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B5-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%8B%8D#c2116</guid>
<pubDate>Tue, 08 May 2012 19:02:46 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Comment edited: 1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች  15፡28 ቢብራራ...</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/810/1%E1%8A%9B-%E1%8B%88%E1%8B%B0-%E1%89%86%E1%88%AE%E1%8A%95%E1%89%B6%E1%88%B5-%E1%88%B0%E1%8B%8E%E1%89%BD-15%E1%8D%A128-%E1%89%A2%E1%89%A5%E1%88%AB%E1%88%AB#c2115</link>
<description>ወንድሜ ደጀብርሃን&lt;br /&gt;
ቁጥር 28 እኮ የሚለው &amp;quot;እግዚአብሔር ሁሉ በሁሉ ይሆን ዘንድ&amp;quot; ልጁ ራሱ ደግሞ ሁሉን ላስገዛለት &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ማለትም ለእግዚአብሔር&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; ይገዛል ነው የሚለው። ማለትም ኢየሱስ ሁሉን ላስገዛለት ለእግዚአብሔር ይገዛል ነው የሚለው እና አንተ ደግሞ ክርስቶስ ለእግዚአብሔር አይገዛም ልትል ነው እንዴ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; ክርስቶስ ድሮም ይሁን አሁን ወይም ወደፊት ለእግዚአብሔር እንደሚገዛ እኮ ቃሉ ግልጽ ነው። &amp;quot;የወንድ ሁሉ ራስ ክርስቶስ፥ የሴትም ራስ ወንድ፥ የክርስቶስም ራስ እግዚአብሔር&amp;quot; ነው ተብሎም ተጽፎአል &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;1ቆሮ 11፡3&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt;። እስቲ ቁጥሩን ብዙም ሳታዘዋውረው በቀጥታ አንብበው።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
28 ሁሉ ከተገዛለት በኋላ ግን &lt;u&gt;እግዚአብሔር ሁሉ በሁሉ ይሆን ዘንድ በዚያን ጊዜ ልጁ ራሱ ደግሞ ሁሉን ላስገዛለት ይገዛል&lt;/u&gt;።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ምኑ ላይ ነው ችግሩ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; ኢየሱስ ለእግዚአብሔር አይገዛም ማለት እኮ እንዲያው ልክ እንደ አንዳንዶች የማሪያም ጭፍን አክራሪነት አይነት መሆን ነው። እግዚአብሔር የክርስቶስ የበላይ እንደሆነ መጽሃፍ ቅዱስ ብዙ ብዙ ቦታ ነው የሚያሳየው እናም እንደ ጭፍን ማርያም አፍቃሪዎች ፋናቲክ ሆነን በግልጽ የተጻፈውን ባንጠመዝዘው መልካም ነው።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/810/1%E1%8A%9B-%E1%8B%88%E1%8B%B0-%E1%89%86%E1%88%AE%E1%8A%95%E1%89%B6%E1%88%B5-%E1%88%B0%E1%8B%8E%E1%89%BD-15%E1%8D%A128-%E1%89%A2%E1%89%A5%E1%88%AB%E1%88%AB#c2115</guid>
<pubDate>Tue, 08 May 2012 14:19:55 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: please what talk 1cor 15-28</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2107/please-what-talk-1cor-15-28#a2109</link>
<description>1ኛ ቆሮ 15፡28 ከዚህ በፊት ውይይት ተደርጎበታል ለማንበብ &lt;a href=&quot;/q-and-a/810/1ኛ-ወደ-ቆሮንቶስ-ሰዎች-15፡28-ቢብራራ&quot; class=&quot;bbcode_url&quot;&gt;እዚህ ተጫን&lt;/a&gt;።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2107/please-what-talk-1cor-15-28#a2109</guid>
<pubDate>Mon, 07 May 2012 08:09:37 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>አስረዱኝ  ይጋጫልን ?? ተባረኩ</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2108/%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%88%A8%E1%8B%B1%E1%8A%9D-%E1%8B%AD%E1%8C%8B%E1%8C%AB%E1%88%8D%E1%8A%95-%E1%89%B0%E1%89%A3%E1%88%A8%E1%8A%A9</link>
<description>&amp;quot;ሶርያውያንም ከእስራኤል ፊት ሸሹ፤ ዳዊትም ከሶርያውያን ሰባት መቶ ሰረገለኞች አርባ ሺህም ፈረሰኞች ገደለ፤ የሠራዊቱንም አለቃ ሶባክን መታ፥ እርሱም በዚያ ሞተ።&amp;quot; መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ 10&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;:&lt;/span&gt;18&lt;br /&gt;
&amp;quot;ሶርያውያንም ከእስራኤል ፊት ሸሹ፤ ዳዊትም ከሶርያውያን ሰባት ሺህ ሰረገለኞች፥ አርባ ሺህም እግረኞች ገደለ፥ የሠራዊቱንም አለቃ ሾፋክን ገደለ። &amp;quot; መጽሐፈ ዜና መዋዕል ቀዳማዊ 19&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;:&lt;/span&gt;18&lt;br /&gt;
&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;Q&lt;/span&gt;1. 700 ወይስ 7000 &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; ፈረሰኛ ወይስ እግረኛ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;??&lt;/span&gt; ሾፋክ ወይስ ሶቦክ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;??&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
3,&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;))&lt;/span&gt;&amp;quot;ለሰሎሞንም በአርባ ሺህ ጋጥ የሚገቡ የሰረገላ ፈረሶች አሥራ ሁለትም ሺህ ፈረሰኞች ነበሩት።&amp;quot; መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ 4&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;:&lt;/span&gt;26 &amp;quot;ሰሎሞንም ለፈረሶችና ለሰረገሎች አራት ሺህ ጋጥ፥ አሥራ ሁለት ሺህም ፈረሰኞች ነበሩት፥ በሰረገሎችም ከተሞች፥ ከንጉሡም ጋር በኢየሩሳሌም አኖራቸው።&amp;quot; መጽሐፈ ዜና መዋዕል ካልዕ 9&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;:&lt;/span&gt;25&lt;br /&gt;
&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;Q&lt;/span&gt;. 40000 ወይስ 4000&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
4,&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;))&lt;/span&gt;&amp;quot;ለዳዊትም ወንድ ልጆች በኬብሮን ተወለዱለት፤ በኵሩም ከኢይዝራኤላዊቱ ከአኪናሆም የተወለደው አምኖን ነበረ። ሁለተኛውም የቀርሜሎሳዊው የናባል ሚስት ከነበረች ከአቢግያ የተወለደው ዶሎሕያ ነበረ። .....&lt;br /&gt;
&amp;quot; መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ 3&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;:&lt;/span&gt;2&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;-&lt;/span&gt;3 &amp;quot;በኬብሮንም ለዳዊት የተወለዱለት ልጆች እነዚህ ናቸው። በኵሩ አምኖን ከኢይዝራኤላዊቱ ከአኪናሆም፥ ሁለተኛውም ዳንኤል ከቀርሜሎሳዊቱ ከአቢግያ፥&amp;quot; መጽሐፈ ዜና መዋዕል ቀዳማዊ 3&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;:&lt;/span&gt;1&lt;br /&gt;
ከአቢጊያ የተወለደው ዳንኤል ወይስ ዶሎሂያ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;???</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2108/%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%88%A8%E1%8B%B1%E1%8A%9D-%E1%8B%AD%E1%8C%8B%E1%8C%AB%E1%88%8D%E1%8A%95-%E1%89%B0%E1%89%A3%E1%88%A8%E1%8A%A9</guid>
<pubDate>Sun, 06 May 2012 23:37:57 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Commented: ስለ ቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅነት እና ዘላለማዊ ድንግልና ምን ትላላችሁ</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/744/%E1%88%B5%E1%88%88-%E1%89%85%E1%8B%B5%E1%88%B5%E1%89%B5-%E1%8B%B5%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%88%8D-%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8B%AB%E1%88%9D-%E1%8A%A0%E1%88%9B%E1%88%8B%E1%8C%85%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%8A%A5%E1%8A%93-%E1%8B%98%E1%88%8B%E1%88%88%E1%88%9B%E1%8B%8A-%E1%8B%B5%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%88%8D%E1%8A%93-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%89%B5%E1%88%8B%E1%88%8B%E1%89%BD%E1%88%81#c2106</link>
<description>መጽሃፍ ቅዱስን አስተውለህ አንብብ ከሞት በኋላ ክህነት ወይም የማማለድ ስራ የለም ከክርስቶስ አማላጅነት በስተቀር ኢየሱስ እርሱ ግን። ጌታ። አንተ እንደ መልከ ጼዴቅ ሹመት ለዘላለም ካህን ነህ ብሎ ማለ አይጸጸትም ብሎ በተናገረለት ከመሐላ ጋር ካህን ሆኖአልና ያለ መሐላ ካህን እንዳልሆነ መጠን፥&lt;br /&gt;
22 እንዲሁ ኢየሱስ ለሚሻል ኪዳን ዋስ ሆኖአል።&lt;br /&gt;
23 እነርሱም እንዳይኖሩ ሞት ስለ ከለከላቸው ካህናት የሆኑት ብዙ ናቸው፤&lt;br /&gt;
24 እርሱ ግን ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ የማይለወጥ ክህነት አለው፤&lt;br /&gt;
25 ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል። እብራውያን 7፤22</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/744/%E1%88%B5%E1%88%88-%E1%89%85%E1%8B%B5%E1%88%B5%E1%89%B5-%E1%8B%B5%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%88%8D-%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8B%AB%E1%88%9D-%E1%8A%A0%E1%88%9B%E1%88%8B%E1%8C%85%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%8A%A5%E1%8A%93-%E1%8B%98%E1%88%8B%E1%88%88%E1%88%9B%E1%8B%8A-%E1%8B%B5%E1%8A%95%E1%8C%8D%E1%88%8D%E1%8A%93-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%89%B5%E1%88%8B%E1%88%8B%E1%89%BD%E1%88%81#c2106</guid>
<pubDate>Sun, 06 May 2012 13:33:40 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: ጾታየ ወንድ ሲሆን ብልቴ በጣም ትንሽ መሆኑ በወደፊት ትዳር ህይዎቴ ላይ ያለው ተጽኖ ምንድን ነው?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2037/%E1%8C%BE%E1%89%B3%E1%8B%A8-%E1%8B%88%E1%8A%95%E1%8B%B5-%E1%88%B2%E1%88%86%E1%8A%95-%E1%89%A5%E1%88%8D%E1%89%B4-%E1%89%A0%E1%8C%A3%E1%88%9D-%E1%89%B5%E1%8A%95%E1%88%BD-%E1%88%98%E1%88%86%E1%8A%91-%E1%89%A0%E1%8B%88%E1%8B%B0%E1%8D%8A%E1%89%B5-%E1%89%B5%E1%8B%B3%E1%88%AD-%E1%88%85%E1%8B%AD%E1%8B%8E%E1%89%B4-%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%8B%8D-%E1%89%B0%E1%8C%BD%E1%8A%96-%E1%88%9D%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%8A%95-%E1%8A%90%E1%8B%8D#a2105</link>
<description>ወንድሜ ምንም ችግር የለዉም ፡ የኔም በጣም ትንሽ ነው፡ ግን ትዳር አድርጌ ልጅ ወልደናል&lt;br /&gt;
ለፍቅር እና ስሜት ችግር አልሆነብንም። ጌታ አብዝቶ ይባርክህ</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2037/%E1%8C%BE%E1%89%B3%E1%8B%A8-%E1%8B%88%E1%8A%95%E1%8B%B5-%E1%88%B2%E1%88%86%E1%8A%95-%E1%89%A5%E1%88%8D%E1%89%B4-%E1%89%A0%E1%8C%A3%E1%88%9D-%E1%89%B5%E1%8A%95%E1%88%BD-%E1%88%98%E1%88%86%E1%8A%91-%E1%89%A0%E1%8B%88%E1%8B%B0%E1%8D%8A%E1%89%B5-%E1%89%B5%E1%8B%B3%E1%88%AD-%E1%88%85%E1%8B%AD%E1%8B%8E%E1%89%B4-%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%8B%8D-%E1%89%B0%E1%8C%BD%E1%8A%96-%E1%88%9D%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%8A%95-%E1%8A%90%E1%8B%8D#a2105</guid>
<pubDate>Sun, 06 May 2012 00:03:36 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Commented: እባካችሁን ሰለ 144000 ሰዎች ማወቅ እፈልጋለሁ?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2099/%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%8A%AB%E1%89%BD%E1%88%81%E1%8A%95-%E1%88%B0%E1%88%88-144000-%E1%88%B0%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%88%9B%E1%8B%88%E1%89%85-%E1%8A%A5%E1%8D%88%E1%88%8D%E1%8C%8B%E1%88%88%E1%88%81#c2104</link>
<description>በጣም አመሰግናለሁ፣በእውነት ይህ ሲያስጨንቁኝ ከነበሩት ጥያቄዎች አንዱ ነው፤ጌታ እንዲህ ቃሉ በትክክል ና በቅንንት ከራሱ ከቃሉ የሚያብራሩትን አብዝቶ&lt;br /&gt;
ይባርካቸው እላለሁ!!!</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2099/%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%8A%AB%E1%89%BD%E1%88%81%E1%8A%95-%E1%88%B0%E1%88%88-144000-%E1%88%B0%E1%8B%8E%E1%89%BD-%E1%88%9B%E1%8B%88%E1%89%85-%E1%8A%A5%E1%8D%88%E1%88%8D%E1%8C%8B%E1%88%88%E1%88%81#c2104</guid>
<pubDate>Sat, 05 May 2012 18:08:00 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: ይህ ህልም ጥያቄ ፈጥሮብኛል</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2092/%E1%8B%AD%E1%88%85-%E1%88%85%E1%88%8D%E1%88%9D-%E1%8C%A5%E1%8B%AB%E1%89%84-%E1%8D%88%E1%8C%A5%E1%88%AE%E1%89%A5%E1%8A%9B%E1%88%8D#a2102</link>
<description>እንግዲህ ሰው እንደህልሙ ነው ስለዚህ ብዙውን ጊዜ እህልም እውነት አይሆንም ይህ ማለቴ ደግሞ የአንተ እህልም ውሸታም ነው ማለቴ ኣይደለም ስለዚህ መወሰን ያለብህ እራስህ ነህ እኔ ተዳር ብልህ ምን አልባት ገንዘብና አቅም የለህ ይሆናል ስለዚህ አቅምህን ወስነህ እቅድህን ምረጥ እሽ</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2092/%E1%8B%AD%E1%88%85-%E1%88%85%E1%88%8D%E1%88%9D-%E1%8C%A5%E1%8B%AB%E1%89%84-%E1%8D%88%E1%8C%A5%E1%88%AE%E1%89%A5%E1%8A%9B%E1%88%8D#a2102</guid>
<pubDate>Fri, 04 May 2012 06:40:08 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Commented: እየሱሰ ማርያሚን አንቺ ሰት ከነ ምን አለቭ ለምን አላት?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/1860/%E1%8A%A5%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B0-%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8B%AB%E1%88%9A%E1%8A%95-%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%89%BA-%E1%88%B0%E1%89%B5-%E1%8A%A8%E1%8A%90-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%89%AD-%E1%88%88%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%8A%A0%E1%88%8B%E1%89%B5#c2098</link>
<description>በሁለቱም መላሾች እጅግ እየተስማማሁ ከዛ ውጪ ሊሰጥ የሚችል ትርጉም በተለይም እመ አምላክን&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;የአምላክ እናትን&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt;ዝቅ ለማድረግ የተባለ የሚመስላቸው ካሉ ይህንን አባባል የሚመለክቱበትን መነጽር ቢመረምሩት ወይንም ክቅዱስ መንፈስ የወጣ አባባል መሆኑን ደጋግመው እዲመለክቱት ስል እመክራልሁ። በሌላ አነጋገር ወላጆቻችንን እንድናከብር የሚገስጸን አምላክ፤ በተምሳሌትንት ሌሎቹንም ሆነ እናቱን በአክብሮት እና ባአክብሮት ብቻ ቀርቦ አሳይቶናል እና ክዚህ ሌላ ትርጉም መፈለጉ አላዋቂ በሆነው አእምሮአችን እሱ የትህትና እና የ አክብሮት ተምሳሌት የሆንውን ጌታችንን መደሃኒታችንን እና አምላካችንን እየሱስ ክርስቶስን እናቱን አላክበረም እያልን በ አላዋቂነት አምላካችንን እየዘለፍን መሆኑን ልብ ብንል እና ይህ ደግሞ በንሰሃ እንክዋን የማይጸዳ ሃጥያት ነውና ግንዛቤያችንን ሰፋ አድርገን እርስ በርስ ተክባብረን እሱ ያከበራቸውንም አክብረን እሱንም አምልከን እና አክብረን በንሰሃ ለይቅርታ በተሰበረ ልብ እንሁን።&lt;br /&gt;
እግዚያብሄር የተመስገነ ይሁን!!</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/1860/%E1%8A%A5%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B0-%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8B%AB%E1%88%9A%E1%8A%95-%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%89%BA-%E1%88%B0%E1%89%B5-%E1%8A%A8%E1%8A%90-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%89%AD-%E1%88%88%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%8A%A0%E1%88%8B%E1%89%B5#c2098</guid>
<pubDate>Wed, 02 May 2012 16:15:25 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: በመጻፍ መክብብ ውስጥ ከንቱ ከንቱ የሚለው ቃል ስንት ጊዘ ተጽፎል</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2095/%E1%89%A0%E1%88%98%E1%8C%BB%E1%8D%8D-%E1%88%98%E1%8A%AD%E1%89%A5%E1%89%A5-%E1%8B%8D%E1%88%B5%E1%8C%A5-%E1%8A%A8%E1%8A%95%E1%89%B1-%E1%8A%A8%E1%8A%95%E1%89%B1-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%88%88%E1%8B%8D-%E1%89%83%E1%88%8D-%E1%88%B5%E1%8A%95%E1%89%B5-%E1%8C%8A%E1%8B%98-%E1%89%B0%E1%8C%BD%E1%8D%8E%E1%88%8D#a2097</link>
<description>ከንቱ ከንቱ ያለውን የቃላት ብዛት ከመቁጠር ይልቅ ከንቱ ከንቱ፤ ያለበትን ምክንያት ብታጠና ጠቃሚ ነው። ለማንኛውም 20 ጊዜ «ከንቱ» የሚል ቃል ተጠቅሶ ይገኛል።መጽሐፉ መክብብ በሚል ስም ቢታወቅም የመጽሐፍ ቅዱስ ሊቃውንትም ይሁን ቀደምት ምሁራን ከጽሁፉ ይዘት አንጻር የንጉሥ ሰሎሞን እንደሆነ ያምናሉ። መክብብ 1፤1 ላይ «በኢየሩሳሌም የነገሠ የሰባኪው የዳዊት ልጅ ቃል» የሚለው መነሻ ሃሳብ ነው። ይሁን እንጂ ንጉሥ ዳዊት መክብብ በሚባል ስም የሚታወቅ ልጅ ስላልነበረው ጥያቄ ያስነሳል።&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;\&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
ይሁን እንጂ የኢየሩሳሌም ንጉስ፤ ብዙ ሃብትና ጥበብ የነበረው፤ ባለ ብዙ ሚስትና ግዛት ስሎሞን ከሚሆን ሌላ አይደለም ይላሉ። ጽሁፉ የሰሎሞን ነው በሚል የጋራ ስምምነት ቢኖርም አይደለም የሚሉ ወገኖችም ጥቂቶች አይደሉም። ምንም ይሁን ምንም ጽሁፉ በመንፈስ ቅዱስ የተጻፈና በእብራውያንም ዘንድ ከጥንት ጀምሮ የሰሎሞን እንደሆነ ታምኖበት ከኦሪቱ መጻሕፍት ድምር የቆየ ስለሆነ  እኛም ያንኑ እንቀበላለን።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2095/%E1%89%A0%E1%88%98%E1%8C%BB%E1%8D%8D-%E1%88%98%E1%8A%AD%E1%89%A5%E1%89%A5-%E1%8B%8D%E1%88%B5%E1%8C%A5-%E1%8A%A8%E1%8A%95%E1%89%B1-%E1%8A%A8%E1%8A%95%E1%89%B1-%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%88%88%E1%8B%8D-%E1%89%83%E1%88%8D-%E1%88%B5%E1%8A%95%E1%89%B5-%E1%8C%8A%E1%8B%98-%E1%89%B0%E1%8C%BD%E1%8D%8E%E1%88%8D#a2097</guid>
<pubDate>Wed, 02 May 2012 16:02:54 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: መዝሙረኛው ዳዊት ስንት መዝሙሮችን ጽፎል</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2024/%E1%88%98%E1%8B%9D%E1%88%99%E1%88%A8%E1%8A%9B%E1%8B%8D-%E1%8B%B3%E1%8B%8A%E1%89%B5-%E1%88%B5%E1%8A%95%E1%89%B5-%E1%88%98%E1%8B%9D%E1%88%99%E1%88%AE%E1%89%BD%E1%8A%95-%E1%8C%BD%E1%8D%8E%E1%88%8D#a2091</link>
<description>ሰላም&lt;br /&gt;
78ቱን ከ150ዎቹ እርሱ ነው ተብሎ የታመናል።&lt;br /&gt;
ተባረኩ።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2024/%E1%88%98%E1%8B%9D%E1%88%99%E1%88%A8%E1%8A%9B%E1%8B%8D-%E1%8B%B3%E1%8B%8A%E1%89%B5-%E1%88%B5%E1%8A%95%E1%89%B5-%E1%88%98%E1%8B%9D%E1%88%99%E1%88%AE%E1%89%BD%E1%8A%95-%E1%8C%BD%E1%8D%8E%E1%88%8D#a2091</guid>
<pubDate>Tue, 01 May 2012 00:06:49 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: የትዳር ጉአደኛዬ ሰው ትፈራልች.</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2072/%E1%8B%A8%E1%89%B5%E1%8B%B3%E1%88%AD-%E1%8C%89%E1%8A%A0%E1%8B%B0%E1%8A%9B%E1%8B%AC-%E1%88%B0%E1%8B%8D-%E1%89%B5%E1%8D%88%E1%88%AB%E1%88%8D%E1%89%BD#a2090</link>
<description>ሰላም ታከለ&lt;br /&gt;
ባለቤትህን እቤትም እውጭም በስምዋ ሳይሆን እሲ እመቤቴ በልህ ጥራት እና ምን እደሚሆን&lt;br /&gt;
እይ።&lt;br /&gt;
ታዲያ ስትጠራት ከልብህ የጌታ ስጦታ እደሆነች ሁል ግዜ ልትሸከማት ልትታገሳት እለት እለት በጠራሃት ቁጥር ሁሉ ፍቅርህን እያደስክ እንደ አይናፋር ሳይሆን እንደ ጌታዋ አክብራህ ቀና በላ ማይት እንኻን እንደማትደፍር እያሰብህ አድርገው።&lt;br /&gt;
ተባርክ።&lt;br /&gt;
የሆነውን ና እና ንገረን።&lt;br /&gt;
ትገረማልህ።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2072/%E1%8B%A8%E1%89%B5%E1%8B%B3%E1%88%AD-%E1%8C%89%E1%8A%A0%E1%8B%B0%E1%8A%9B%E1%8B%AC-%E1%88%B0%E1%8B%8D-%E1%89%B5%E1%8D%88%E1%88%AB%E1%88%8D%E1%89%BD#a2090</guid>
<pubDate>Mon, 30 Apr 2012 23:57:12 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: በእርግፕ አዳምን ሂዋን ነች ያሣሳተችው?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2087/%E1%89%A0%E1%8A%A5%E1%88%AD%E1%8C%8D%E1%8D%95-%E1%8A%A0%E1%8B%B3%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%88%82%E1%8B%8B%E1%8A%95-%E1%8A%90%E1%89%BD-%E1%8B%AB%E1%88%A3%E1%88%B3%E1%89%B0%E1%89%BD%E1%8B%8D#a2089</link>
<description>ሰላም&lt;br /&gt;
&amp;quot;ሴቲቱም ዛፉ ለመብላት ያማረ እንደ ሆነ፥ ለዓይንም እንደሚያስጎመጅ፥ ለጥበብም መልካም እንደ ሆነ አየች ከፍሬውም ወሰደችና በላች ለባልዋም ደግሞ ሰጠችው እርሱም ከእርስዋ ጋር በላ።&amp;quot;6&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
&amp;quot;እግዚአብሔርም አለው፦ ዕራቁትህን እንደ ሆንህ ማን ነገረህ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; ከእርሱ እንዳትበላ ካዘዝሁህ ዛፍ በውኑ በላህን&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt;&amp;quot;11&lt;br /&gt;
&amp;quot;አዳምም አለ፦ ከእኔ ጋር እንድትሆን የሰጠኸኝ ሴት እርስዋ ከዛፉ ሰጠችኝና በላሁ።&amp;quot;12&lt;br /&gt;
&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;Eve&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;said&lt;/span&gt; &amp;quot;&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;hey&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;Adam&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;you&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;I&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;just&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;ate&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;the&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;forbidden&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;fruit&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;nothing&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;happen&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;to&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;me&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;do&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;you&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;want&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;to&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;try?&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;The&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;test&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;is&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;out&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;of&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;this&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;world&lt;/span&gt;!!! &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;haaa&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;haaa??&lt;/span&gt;&amp;quot; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;and&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;she&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;got&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;both&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;of&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;them&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;out&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;of&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;the&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;world&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;they&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;are&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;in&lt;/span&gt;.&lt;br /&gt;
&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;The&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;end&lt;/span&gt;.&lt;br /&gt;
&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;hold&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;on&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;not&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;yet&lt;/span&gt;........... &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;But&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;God&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;had&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;a&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;better&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;plan&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;He&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;sand&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;Jesus&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;to&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;bring&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;us&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;back&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;to&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;HIM&lt;/span&gt;.&lt;br /&gt;
ፍቀር የዞት ይሆን አትበላ የባለውን የበላው። ህምምምምምምምም&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; ፡&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; እውነተኛው አፍቃሪ ልጁን ለኛ ሰጥቶ አዳነን።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2087/%E1%89%A0%E1%8A%A5%E1%88%AD%E1%8C%8D%E1%8D%95-%E1%8A%A0%E1%8B%B3%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%88%82%E1%8B%8B%E1%8A%95-%E1%8A%90%E1%89%BD-%E1%8B%AB%E1%88%A3%E1%88%B3%E1%89%B0%E1%89%BD%E1%8B%8D#a2089</guid>
<pubDate>Mon, 30 Apr 2012 23:38:03 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Commented: የድለላ ስራ ሃጢያት ነውን? በምከፍለው አስራትስ እግ/ር ይከብራልን?ስደልልስ እንዼት ይሁን?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2046/%E1%8B%A8%E1%8B%B5%E1%88%88%E1%88%8B-%E1%88%B5%E1%88%AB-%E1%88%83%E1%8C%A2%E1%8B%AB%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%8B%8D%E1%8A%95-%E1%89%A0%E1%88%9D%E1%8A%A8%E1%8D%8D%E1%88%88%E1%8B%8D-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%88%AB%E1%89%B5%E1%88%B5-%E1%8A%A5%E1%8C%8D-%E1%88%AD-%E1%8B%AD%E1%8A%A8%E1%89%A5%E1%88%AB%E1%88%8D%E1%8A%95-%E1%88%B5%E1%8B%B0%E1%88%8D%E1%88%8D%E1%88%B5-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%BC%E1%89%B5-%E1%8B%AD%E1%88%81%E1%8A%95#c2086</link>
<description>&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;I&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;know&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;you&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;can&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;do&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;it&lt;/span&gt;. &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;Be&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;strong&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;start&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;with&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;small&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;and&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;it&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;will&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;get&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;bigger&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;in&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;time&lt;/span&gt;. &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;The&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;favor&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;of&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;God&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;up&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;on&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;you&lt;/span&gt;. &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;May&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;God&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;bless&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;you&lt;/span&gt;. &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;remember&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;to&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;pray&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;prayer&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;of&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;Jabze&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;in&lt;/span&gt; 2&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;cro&lt;/span&gt;4 &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;:&lt;/span&gt;10 &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;May&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;God&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;enlarge&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;your&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;borders&lt;/span&gt;.</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2046/%E1%8B%A8%E1%8B%B5%E1%88%88%E1%88%8B-%E1%88%B5%E1%88%AB-%E1%88%83%E1%8C%A2%E1%8B%AB%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%8B%8D%E1%8A%95-%E1%89%A0%E1%88%9D%E1%8A%A8%E1%8D%8D%E1%88%88%E1%8B%8D-%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%88%AB%E1%89%B5%E1%88%B5-%E1%8A%A5%E1%8C%8D-%E1%88%AD-%E1%8B%AD%E1%8A%A8%E1%89%A5%E1%88%AB%E1%88%8D%E1%8A%95-%E1%88%B5%E1%8B%B0%E1%88%8D%E1%88%8D%E1%88%B5-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%BC%E1%89%B5-%E1%8B%AD%E1%88%81%E1%8A%95#c2086</guid>
<pubDate>Fri, 27 Apr 2012 14:02:52 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: ወንድሜን በእሳት ያቃጣለውን ብገለውስ??????????????</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2057/%E1%8B%88%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%88%9C%E1%8A%95-%E1%89%A0%E1%8A%A5%E1%88%B3%E1%89%B5-%E1%8B%AB%E1%89%83%E1%8C%A3%E1%88%88%E1%8B%8D%E1%8A%95-%E1%89%A5%E1%8C%88%E1%88%88%E1%8B%8D%E1%88%B5#a2084</link>
<description>በእውነት ትገርማለህ!! ሃጢአትን ለማድረግ ደግሞ መጽሃፍ ቅዱስ ምን ድጋፍ አለው ትላለህ እንዴ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt;ነፍስህን እያስጨነቃት ያለው የሰይጣን ምክር ነውና ተጠንቀቅ።ወንድምህን  ቢጎዳውም ሌላ ወንድም ማግጜት ትችላለህ እርሱም ልትገድለው ያሰብከውን ሰው ጥሩ ወንድም አድርገው!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!! ጌታ ይርዳህ</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2057/%E1%8B%88%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%88%9C%E1%8A%95-%E1%89%A0%E1%8A%A5%E1%88%B3%E1%89%B5-%E1%8B%AB%E1%89%83%E1%8C%A3%E1%88%88%E1%8B%8D%E1%8A%95-%E1%89%A5%E1%8C%88%E1%88%88%E1%8B%8D%E1%88%B5#a2084</guid>
<pubDate>Wed, 25 Apr 2012 19:43:56 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: በጝደኝነት ወቅት ጥል ማስወገድ እንድት ይቻላል?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2081/%E1%89%A0%E1%8C%9D%E1%8B%B0%E1%8A%9D%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%8B%88%E1%89%85%E1%89%B5-%E1%8C%A5%E1%88%8D-%E1%88%9B%E1%88%B5%E1%8B%88%E1%8C%88%E1%8B%B5-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%89%B5-%E1%8B%AD%E1%89%BB%E1%88%8B%E1%88%8D#a2082</link>
<description>ሰላም  ሰላምየብዛላችሁ።&lt;br /&gt;
በጛደኝነት ግዜ ጥል ማስወገድ እንዴት የቻላል ለሚለው። በመጀመሪያ የህ ጋደኝነት ወዴት የሚያዘምደ ነው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; ወደ ትዳር ከሆነ መጣላቱ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;መከራከር፡ በነገሮች አልመስማት&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; መጥፎ አይደላም ከአሁኑ ሁለቱም ነገሮችን እንዴት እንደሚያዙ ወይ እንደማይዙ መተያየት የሆናል እራስን ሆኖ መቅረብን የመሰለ ነገር የለም። ሰው ከራሱ ጋር እንኻን ይጣላ ይባላል። ሰው ከሰው ጋር ተጣልቶ እንዴት ነው ነገሮች የሚፈቱት ወደፊትስ የማንስማማት ነገር ቢመጣ እንደት ነው መያዝ ያለብን በሎ ጛደኝነቱን መገምገም ያስፈልጋል። በተልይ ወደትዳር የሚያመራ ጛደኝነት ከሆነ ካገቡ ቦሃላ ከመለያየት አሁኑኑ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(conflict&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;resolution&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; ማወቁ እና እርስ በርስ መጠናናቱ ጥሩ ነው።&lt;br /&gt;
ለላው ግን ጛደኝነቱ በጌታ ወንደማማች/እህትማማች &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ወንድም እና እህት&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; ሁል ግዜ ነገሩን እንደ ቃሉ ተምልከቱት። ብዙ ግዜ የራሳችን ስንፈልግ ከስው ጋር እንጣላልን ወንደማችን እደራሳችን ወደን ከኔ ይሻላል በልን ካሰብን ግን ወደጥል አንሄድም እዲያውን አሳልፈን እንሰጣለን እና የጌታን ቃል የተመርኮዘ ግንኙነት ከሁሉ ጋር ሊኖረን ይገባል። በትችሉስ ከሁሉ ጋር በሰላም ኑሩ ተብሎአል። እኛ በማንችልበት እርሱ ግን ሊያስችለን የታመነ ነው።&lt;br /&gt;
ከአለማውያን ጋር ግን ጛደኞች ልንሆን አልተጥራንም እና ከዛ መጠንቀቅ ነው።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2081/%E1%89%A0%E1%8C%9D%E1%8B%B0%E1%8A%9D%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%8B%88%E1%89%85%E1%89%B5-%E1%8C%A5%E1%88%8D-%E1%88%9B%E1%88%B5%E1%8B%88%E1%8C%88%E1%8B%B5-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%89%B5-%E1%8B%AD%E1%89%BB%E1%88%8B%E1%88%8D#a2082</guid>
<pubDate>Tue, 24 Apr 2012 18:51:13 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: እባክህን የተጠየቀውን ብቻ መልስልን፡፡</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2079/%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%8A%AD%E1%88%85%E1%8A%95-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8C%A0%E1%8B%A8%E1%89%80%E1%8B%8D%E1%8A%95-%E1%89%A5%E1%89%BB-%E1%88%98%E1%88%8D%E1%88%B5%E1%88%8D%E1%8A%95%E1%8D%A1%E1%8D%A1#a2080</link>
<description>በአጭሩ እንድንመልስልህ ከፈለግህ ወንድሜ ስለጋብቻ የእግዚአብሔርን ፈቃድ ማወቂያ መንገድ የተቀመጠ ፎርሙላ የለም። በነጥብ በነጥብ የተቀመጠ የፈቃድ ትእዛዝ ኖሮ ያንን እየተመራመርክ ጋብቻ ለመመስረት አይቻልም ነው መልሱ።</description>
<category>ሌሎች</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2079/%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%8A%AD%E1%88%85%E1%8A%95-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8C%A0%E1%8B%A8%E1%89%80%E1%8B%8D%E1%8A%95-%E1%89%A5%E1%89%BB-%E1%88%98%E1%88%8D%E1%88%B5%E1%88%8D%E1%8A%95%E1%8D%A1%E1%8D%A1#a2080</guid>
<pubDate>Tue, 24 Apr 2012 16:18:38 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: ስለ የኒውስ ሌተር ምዝገባ</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2070/%E1%88%B5%E1%88%88-%E1%8B%A8%E1%8A%92%E1%8B%8D%E1%88%B5-%E1%88%8C%E1%89%B0%E1%88%AD-%E1%88%9D%E1%8B%9D%E1%8C%88%E1%89%A3#a2074</link>
<description>ሰላም&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
አዎ የኒውስ ሌተር ምዝገባ ይሰራል። ኒውስሌተር አዳዳስ ነገሮችን ለተመዝጋቢዎች በኢሜል የምናሳውቅበት መንገድ ነው። አንዳንድ ድረገጾች በየእለቱ ወይም በየሳምንቱ ወይም በየወሩ የተለያዩ ነገሮችን በኢሜል ለተመዝጋቢዎቻቸው ይልካሉ። ከዚህ በፊትም ስናደርግ እንደነበረው እኛ የምንልከው በእርግጥ አንድ አዲስ ነገር ሲኖረን ብቻ ነው። ለምሳሌ አዲስ የአዮታ ሶፍትዌር ቨርዥን ስናወጣ ወይም አንድ ሌላ አዲስ ነገር ካለ ብቻ ነው። የተለየ አዲስ ነገር ከሌለን ምንም ነገር አንልክም።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የጌታ ጸጋ ይብዛልህ/ሽ!&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;iyesus&lt;/span&gt;.&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;com</description>
<category>ቴክኒክ ነክ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2070/%E1%88%B5%E1%88%88-%E1%8B%A8%E1%8A%92%E1%8B%8D%E1%88%B5-%E1%88%8C%E1%89%B0%E1%88%AD-%E1%88%9D%E1%8B%9D%E1%8C%88%E1%89%A3#a2074</guid>
<pubDate>Mon, 23 Apr 2012 09:06:45 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2071/%E1%8B%A8%E1%88%98%E1%8C%BD%E1%88%90%E1%8D%8D-%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B5-%E1%8C%A5%E1%8A%93%E1%89%B6%E1%89%BD</link>
<description>ስለ ሮሜ ጥናቶች እንዴት ማግጝት &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(maghet)&lt;/span&gt; እንችላለን</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2071/%E1%8B%A8%E1%88%98%E1%8C%BD%E1%88%90%E1%8D%8D-%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B5-%E1%8C%A5%E1%8A%93%E1%89%B6%E1%89%BD</guid>
<pubDate>Mon, 23 Apr 2012 01:32:13 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: መንፈስ ቅዱስ አለመሞላት እድል ፈንታ ነው?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2060/%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8D%88%E1%88%B5-%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%88%98%E1%88%9E%E1%88%8B%E1%89%B5-%E1%8A%A5%E1%8B%B5%E1%88%8D-%E1%8D%88%E1%8A%95%E1%89%B3-%E1%8A%90%E1%8B%8D#a2069</link>
<description>ውድ እህታችን በመንፈስ ቅዱስ መሞላትና አለመሞላት የተመለከተ በጥቂቱ በመግለጽ ለጥያቄሽ እመልስ ዘንድ እሞክራለሁ።&lt;br /&gt;
1/ መንፈስ ቅዱስ ከሦስቱ አካላት አንዱ አካል ነው። መንፈስ ቅዱስ እግዚአብሔር ነው። እግዚአብሔር ደግሞ የሌለበት ዘመንና ጊዜ የለም። ያ ማለት መንፈስ ቅዱስ ምንጊዜም ከእኛ ጋር አለ ማለት ነው። ስለዚህ መንፈስ ቅዱስን ከሌላ የሚመጣ ወይም የሚሄድ አካል አድርገን መመልከት የለብንም። ስለመሞላትና አለመሞላት ስንናገር እንደወጪና ገቢ አካል አድርገን የማሰብ አስተውሎት ከያዝን መንፈስ ቅዱስን አላወቅንም ማለት ነው።&lt;br /&gt;
ስለኢየሱስ ተመስክሮልሽና አምነሽ ለመጠመቅ የበቃሽው በመንፈስ ቅዱስ ኃይል እንጂ በማንም አይደለም። ሐዋርያው ጳውሎስ እንዲህ ይለናል።&lt;br /&gt;
&lt;span style=&quot;font-size:16pt&quot;&gt;&lt;span style=&quot;background-color:orange&quot;&gt;&lt;span style=&quot;background-color:orange&quot;&gt;«ስለዚህ ማንም በእግዚአብሔር መንፈስ ሲናገር። ኢየሱስ የተረገመ ነው የሚል እንደሌለ፥ በመንፈስ ቅዱስም ካልሆነ በቀር። ኢየሱስ ጌታ ነው ሊል አንድ እንኳ እንዳይችል አስታውቃችኋለሁ» 1ኛ ቆሮ 12፣3&lt;/span&gt;&lt;/span&gt;&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
ስለዚህ ኢየሱስ ጌታ ነው ብለሽ ያመንሽው በአንቺ ውስጥ በሚመሰክርልሽ መንፈስ ቅዱስ ኃይል ሆኖ ሳለ ሌላ መንፈስ ቅዱስ የምትጠብቂው ከየት ነው&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
ባመንሽ ጊዜ በመንፈስ ቅዱስ ታትመሻል።&lt;br /&gt;
&lt;span style=&quot;background-color:orange&quot;&gt;&lt;i&gt;«እናንተም ደግሞ የእውነትን ቃል፥ ይኸውም የመዳናችሁን ወንጌል፥ ሰምታችሁ ደግሞም በክርስቶስ አምናችሁ፥ በተስፋው መንፈስ በመንፈስ ቅዱስ ታተማችሁ» ኤፌ 1፣13&lt;br /&gt;
&lt;/i&gt;&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
እናም የታተምሽበት የመንፈስ ቅዱስ ኃይል በውስጥሽ ሳለ ሌላ መንፈስ ቅዱስ ለመጠበቅ መሞከር ትልቅ ስህተት ነው።&lt;br /&gt;
2/ መንፈስ ቅዱስ በውስጥሽ መኖሩን እንደ እግዚአብሔር ቃል ካየን ስለመንፈስ ቅዱስ አሰራር ደግሞ ጥቂት መመልከቱ ሳይጠቅም አይቀርም።&lt;br /&gt;
መንፈስ ቅዱስ እንዴት መጸለይ እንደሚገባን ያስተምረናል። መንፈስ ቅዱስ ቃሉን ይተረጉምልናል። መንፈስ ቅዱስ ያጽናናናል። ይመክረናል፣ ይገስጸናል። ሉቃ 12፣12    ሉቃ 10፣21   የሐዋ 5፣32   ሮሜ 8፣26   2ኛ ጢሞ 1፣14&lt;br /&gt;
መንፈስ ቅዱስ በአዲሲቱ ኪዳን ውስጥ ስለክርስቶስ የሆነውን ሁሉ  በልዩ ልዩ ስጦታና ጸጋውን በማደል ኃይሉን ይገልጻል።&lt;br /&gt;
ውድ እህታችን ያልጨበጠችው ነጥብ መንፈስ ቅዱስ በውስጧ መኖሩን አለማወቅ ብቻ ሳይሆን ስጦታዎችን አለማግኘትም የመንፈስ ቅዱስ አለመገለጽ አድርጋ እንድታስብ መገደዷ ነው።&lt;br /&gt;
በልሳን መናገር ወይም ትንቢት ወይም  ፈውስ ወይም ስብከት ወይም ሌላ የቤተክርስቲያን የጸጋ ስጦታዎች ሁሉ፣ ለሁሉ የሚሰጡ አይደሉም። ሰዎች ለሌሎች  መንፈስ ቅዱስ የሰጠውን ስጦታ ሁሉ እንደሚያገኙ ወይም ሊሰጣቸው እንደሚገባ ካሰቡ መንፈስ ቅዱስን አላወቁም ማለት ነው። እነዚህን ስጦታዎች ካላገኙ ደግሞ እንዳልዳኑ ወይም ድነታቸው ሙሉ እንዳልሆነ ማሰብ ሌላው አደገኛ ነገር ነው።&lt;br /&gt;
ይህ ሲባል ግን ሰዎች ለመንፈስ ቅዱስ ስጦታዎች ራሳቸውን ማዘጋጀት የለባቸውም ማለት አይደለም። ዋናው ነገር እኛ ማደሪያ የሆንበትን ስጋችንን ከሚያጎድፍ ኃጢአት መጠበቅ ይገባናል።&lt;br /&gt;
« &lt;span style=&quot;background-color:orange&quot;&gt;1ኛ ቆሮ 6፥19&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;-&lt;/span&gt;20 ወይስ ሥጋችሁ ከእግዚአብሔር የተቀበላችሁት በእናንተ የሚኖረው የመንፈስ ቅዱስ ቤተ መቅደስ እንደ ሆነ አታውቁምን&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; በዋጋ ተገዝታችኋልና ለራሳችሁ አይደላችሁም፤ ስለዚህ በሥጋችሁ እግዚአብሔርን አክብሩ»&lt;br /&gt;
&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
እግዚአብሔርን በሚያከብረው ሥጋችን መንፈስ ቅዱስ ለሚፈልገው አገልግሎት በሚፈልገው ስጦታ ሊገለጽብን  ይችላል። ስጦታው ልዩ ልዩ ነው። «የጸጋም ስጦታ ልዩ ልዩ ነው መንፈስ ግን አንድ ነው» 1ኛ ቆሮ 12፣4    እንግዶችን መቀበል ራሱ የመንፈስ ቅዱስ ስጦታ ነው። ድሆችንም መርዳት ቢሆን «ድሆችን እናስብ ዘንድ ብቻ ለመኑን፥ ይህንም ደግሞ ላደርግ ተጋሁ» ገላ 2፣10&lt;br /&gt;
&lt;span style=&quot;font-size:16pt&quot;&gt;ሮሜ 12፣4 &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;-&lt;/span&gt;21&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
በአንድ አካል ብዙ ብልቶች እንዳሉን፥ የብልቶቹም ሁሉ ሥራ አንድ እንዳይደለ፥&lt;br /&gt;
እንዲሁ ብዙዎች ስንሆን በክርስቶስ አንድ አካል ነን፥ እርስ በርሳችንም እያንዳንዳችን የሌላው ብልቶች ነን።&lt;br /&gt;
እንደ ተሰጠንም ጸጋ ልዩ ልዩ ስጦታ አለን፤ ትንቢት ቢሆን እንደ እምነታችን መጠን ትንቢት እንናገር፤&lt;br /&gt;
አገልግሎት ቢሆን በአገልግሎታችን እንትጋ፤ የሚያስተምርም ቢሆን በማስተማሩ ይትጋ፤&lt;br /&gt;
የሚመክርም ቢሆን በመምከሩ ይትጋ፤ የሚሰጥ በልግስና ይስጥ፤ የሚገዛ በትጋት ይግዛ፤ የሚምር በደስታ ይማር።&lt;br /&gt;
ፍቅራችሁ ያለ ግብዝነት ይሁን። ክፉውን ነገር ተጸየፉት፤ ከበጎ ነገር ጋር ተባበሩ፤&lt;br /&gt;
በወንድማማች መዋደድ እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ፤ እርስ በርሳችሁ ተከባበሩ፤&lt;br /&gt;
ለሥራ ከመትጋት አትለግሙ፤ በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ለጌታ ተገዙ፤&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
እነዚህ ሁሉ ስጦታዎች ናቸው። ክርስቲያን ራሱንና ቤተክርስቲያንን የሚያንጽበት ስጦታዎች ናቸው። መንፈስ ቅዱስ በውስጡ ከሌለ አንዱንም ሊያደርግ አይችልም።&lt;br /&gt;
&lt;span style=&quot;color:red&quot;&gt;ማጠቃለያ፤&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
ብዙ ጊዜ ሰዎች አምነው እንደተጠመቁ በልሳን መናገር ወይም ልሳን ካልተገለጠላቸው  መንፈስ ቅዱስ እንዳልሞላባቸው  ይታሰባል።&lt;br /&gt;
ጳውሎስ ግን ይህን ይቃወማል። እንዲህ ሲል በመጠየቅ!&lt;br /&gt;
«ሁሉስ የመፈወስ ስጦታ አላቸውን&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; ሁሉስ በልሳኖች ይናገራሉን&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; ሁሉስ ይተረጉማሉን&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt;» 1ኛ ቆሮ 12፣30 ስለዚህ በልሳን መናገር ለሁሉም የሚሰጥ እንደሆነ ልናስብ አይገባም።&lt;br /&gt;
እኔም በግሌ ሁሉ አማኝ በልሳን መናገር እንዳለበት የሚያስቡትን ሁሉ ከመንፈስ ቅዱስ  በሆነ መረዳት እንዳልሆነ አድርጌ አስባለሁ።&lt;br /&gt;
ስለዚህ እህቴ ሆይ መንፈስ ቅዱስ በውስጥሽ መኖሩን እመኚ። የተሰጠሽ ግን ያልተረዳሽውን የመንፈስ ቅዱስ ስጦታ መርምሪ። መንፈስ ቅዱስ አማኞቹን ሁሉ በተለያዩ ስጦታዎች እንደሚጎበኝ አውቃለሁ።  አማኝ አድርጎ ያለምንም ስጦታ በፍጹም አልተወሽም። ሰዎች የሚያስቡትና የሚገምቱት የግድ የስጦታ ፎርሙላ ያለ ሲመስላቸው ያንን ሲጠብቁ የተሰጣቸውን ሳይረዱት ይቀራሉ።  መንፈስ ቅዱስን በበለጠ እንዳይሰራ ባለማወቃችን መንገዱን እንዘጋለን። አማኝ ከሆንሽበት ሰዓት ጀምሮ መንፈ ቅዱስ ማደሪያው መሆንሽን እወቂ። ይህንና ሌሎች መገለጦችን ለመረዳት በጾምና በጸሎት ጠይቂ።&lt;br /&gt;
የተደረገልሽን ነገር ደግሞ አንድ ቀን እንደዚሁ መስክሪልን። ለዚሁም እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ኃይሉንና ጸጋውን ያብዛልሽ።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2060/%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8D%88%E1%88%B5-%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%88%98%E1%88%9E%E1%88%8B%E1%89%B5-%E1%8A%A5%E1%8B%B5%E1%88%8D-%E1%8D%88%E1%8A%95%E1%89%B3-%E1%8A%90%E1%8B%8D#a2069</guid>
<pubDate>Sun, 22 Apr 2012 19:05:22 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: የኢየሱስ ሰላም ይብዛላችሁ እወዳችህለሁ</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2041/%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B5-%E1%88%B0%E1%88%8B%E1%88%9D-%E1%8B%AD%E1%89%A5%E1%8B%9B%E1%88%8B%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%8A%A5%E1%8B%88%E1%8B%B3%E1%89%BD%E1%88%85%E1%88%88%E1%88%81#a2066</link>
<description>ታከለ ጥለፋት &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt; ካለችበት ቦታ ከስራም ሆና ከቤ/ክ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; አርብ ማት ጥለፋት እና ቅዳሜ ና እሁዱን ከከተማ ውጡ። አስቀደመህ ግን በደንብ ሁሉንም አዝጋጅ። ሁለተኛ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;honeymoon&lt;/span&gt; የሆንላችሁሃል።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2041/%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B5-%E1%88%B0%E1%88%8B%E1%88%9D-%E1%8B%AD%E1%89%A5%E1%8B%9B%E1%88%8B%E1%89%BD%E1%88%81-%E1%8A%A5%E1%8B%88%E1%8B%B3%E1%89%BD%E1%88%85%E1%88%88%E1%88%81#a2066</guid>
<pubDate>Sun, 22 Apr 2012 14:54:42 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Commented: የተፈጠረ ሁሉ ከአንድ አምላክ ከእዝጊያብሔር ነውና ለምንስ አምላክ መከራን ፈጠረ?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/1923/%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8D%88%E1%8C%A0%E1%88%A8-%E1%88%81%E1%88%89-%E1%8A%A8%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5-%E1%8A%A0%E1%88%9D%E1%88%8B%E1%8A%AD-%E1%8A%A8%E1%8A%A5%E1%8B%9D%E1%8C%8A%E1%8B%AB%E1%89%A5%E1%88%94%E1%88%AD-%E1%8A%90%E1%8B%8D%E1%8A%93-%E1%88%88%E1%88%9D%E1%8A%95%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%88%9D%E1%88%8B%E1%8A%AD-%E1%88%98%E1%8A%A8%E1%88%AB%E1%8A%95-%E1%8D%88%E1%8C%A0%E1%88%A8#c2062</link>
<description>ስለሰው ክፋት ስናዎራ ፣ በመጀመሪያ ሰው የተፈጠረው መልካም ሆኖ ነው። ነገር ግን ክፉውን ነገር ያወቀው መልካሙንና ክፉውን የምታስታውቀዉን ዛፍ ከበላ በህዋላ ነው፡። አሁንም ጥያቄህ ዛፋን ለምን ፈጠረ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; ከሆነ የማያልቅ የ ለምን ጥያቄነው።</description>
<category>ሌሎች</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/1923/%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8D%88%E1%8C%A0%E1%88%A8-%E1%88%81%E1%88%89-%E1%8A%A8%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5-%E1%8A%A0%E1%88%9D%E1%88%8B%E1%8A%AD-%E1%8A%A8%E1%8A%A5%E1%8B%9D%E1%8C%8A%E1%8B%AB%E1%89%A5%E1%88%94%E1%88%AD-%E1%8A%90%E1%8B%8D%E1%8A%93-%E1%88%88%E1%88%9D%E1%8A%95%E1%88%B5-%E1%8A%A0%E1%88%9D%E1%88%8B%E1%8A%AD-%E1%88%98%E1%8A%A8%E1%88%AB%E1%8A%95-%E1%8D%88%E1%8C%A0%E1%88%A8#c2062</guid>
<pubDate>Sun, 22 Apr 2012 11:01:34 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Commented: እባካቸሁን  መፅሐፈ ምሳሌ 8፡22-36 ስለ ምን እንደሚናግር አብራሩልኝ ?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2027/%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%8A%AB%E1%89%B8%E1%88%81%E1%8A%95-%E1%88%98%E1%8D%85%E1%88%90%E1%8D%88-%E1%88%9D%E1%88%B3%E1%88%8C-8%E1%8D%A122-36-%E1%88%B5%E1%88%88-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B0%E1%88%9A%E1%8A%93%E1%8C%8D%E1%88%AD-%E1%8A%A0%E1%89%A5%E1%88%AB%E1%88%A9%E1%88%8D%E1%8A%9D#c2061</link>
<description>ወንድም ይህን ሁሉ ጥቕስ ከመትደረድርልኝ ለምን” ምን ለ ማለት እንደተፈለገ” አትነገረኝም &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt;ከ“&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;watch&lt;/span&gt; &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;tower&lt;/span&gt; &amp;quot; ነህ እንዴ &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; እነሱ ናቸው ጥቅስ እየቆራረጡ  መድርደር የሚወዱት ይህንን ፣ ልምድ እዚህ እየተንጸባረቀ ነው !!  &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;iota&lt;/span&gt;ዎች መላሽ ስጡበት እንጂ ….፡፡</description>
<category>ሌሎች</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2027/%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%8A%AB%E1%89%B8%E1%88%81%E1%8A%95-%E1%88%98%E1%8D%85%E1%88%90%E1%8D%88-%E1%88%9D%E1%88%B3%E1%88%8C-8%E1%8D%A122-36-%E1%88%B5%E1%88%88-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B0%E1%88%9A%E1%8A%93%E1%8C%8D%E1%88%AD-%E1%8A%A0%E1%89%A5%E1%88%AB%E1%88%A9%E1%88%8D%E1%8A%9D#c2061</guid>
<pubDate>Sun, 22 Apr 2012 08:19:52 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answered: ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ ግብረስጋግንኙነት እና ከጋብቻ በፊት ስለሚደረግ ጾታዊ ግንኙነት ምን ይላል?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/137/%E1%8C%8C%E1%89%B3-%E1%8A%A2%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B5-%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B6%E1%88%B5-%E1%88%B5%E1%88%88-%E1%8C%8D%E1%89%A5%E1%88%A8%E1%88%B5%E1%8C%8B%E1%8C%8D%E1%8A%95%E1%8A%99%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%8A%A5%E1%8A%93-%E1%8A%A8%E1%8C%8B%E1%89%A5%E1%89%BB-%E1%89%A0%E1%8D%8A%E1%89%B5-%E1%88%B5%E1%88%88%E1%88%9A%E1%8B%B0%E1%88%A8%E1%8C%8D-%E1%8C%BE%E1%89%B3%E1%8B%8A-%E1%8C%8D%E1%8A%95%E1%8A%99%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%8B%AD%E1%88%8B%E1%88%8D#a2054</link>
<description>ጥቅሙ ብቻ ሳይሆን ጉዳቱ ለራሷ ነው ኃጢያቱም ለራሷ ነው ግን&lt;br /&gt;
ምክንያቷ ምንድን ነው &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
1 ካንተ ጋር በፍቅር ለመርካት ነው&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
2 በሆነ ምክንያት እንለያያለን የሚል ስጋት ስላደረባትና በጣም ስለምትወድህ ድንግልናዋን ላንተ ለትሰጥ ፈልጋ ይሆን&lt;br /&gt;
3 ከፍተኛ የሆነ የወሲብ ሱስ ስላለባት ይሆን&lt;br /&gt;
4 ካንተ ጋር ቤተሰብ መመስረት &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ማርገዝ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt; ፈልጋ ይሆ&lt;br /&gt;
5 አንተ ማድረግ ያልፈለከው ከሌላ ሴት ጋር እያደረክ ስለመሰላትና በዚህ ምክንያት እንዳታጣህ ስለፈራች ይሆን&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የምትወዳት ከሆነ  መፍትሄው&lt;br /&gt;
1  ጋብቻ መፈጸም ነው፡፡ በምስክርና በመረጃ አስተደግፋችሁ አንድነታችሁን ገልጻችሁ ከዛ በኃላ እንደ ፈለገች ታስደስታታለህ፣ ትወልዳላችሁ ላንተም ለሷም በጣም ጠሩው መንገድ ይሄነው፡፡ ይሄ ደግሞ በሰርግ ወይም ያለሰርግ መሆን ይችላል፡፡&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
2 በድንገት ወይም በስህተት በስውር አንድነት ከፈጠራችሁ ማለትም ከሰው ተደብቃችሁ በእግዚአብሄር ፊት ብቻ አንድነት ከፈጠራችሁ  መለያየት  መፋታት የለባችሁም ደግሞ ወደፊት በሰው ፊት በሰርግ ጋብቻ መፈጸም ትቻላላችሁ  ወናው አንድነታችሁን ጠብቃችሁ መኖራችሁ ነው፡፡ ከባዱ ኃጢያት መፋታቱ ነው፡፡&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ማሳሰቢያ&lt;br /&gt;
1 መሞካከር የሚባለው ነገር  አይመቸኝም፡፡ ድንግልናን እየወሰድክ መሞከር ብሎ ነገር አይሰራም፡፡  ያኔ በብሉይ ኪዳን ዘመን እሞክራለሁ ብትል በድንጋይ ተወግረህ ትሞታለህ  ወይ ደግሞ በግድ ታገባታለህ፡፡ የደፈረና የሞከረ አንድነው ምን ልዩነት አለው ፡፡&lt;br /&gt;
2  በምኞት ከምትቃጠሉ  በቀላሉ ተጋቡ፡፡</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/137/%E1%8C%8C%E1%89%B3-%E1%8A%A2%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B5-%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B6%E1%88%B5-%E1%88%B5%E1%88%88-%E1%8C%8D%E1%89%A5%E1%88%A8%E1%88%B5%E1%8C%8B%E1%8C%8D%E1%8A%95%E1%8A%99%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%8A%A5%E1%8A%93-%E1%8A%A8%E1%8C%8B%E1%89%A5%E1%89%BB-%E1%89%A0%E1%8D%8A%E1%89%B5-%E1%88%B5%E1%88%88%E1%88%9A%E1%8B%B0%E1%88%A8%E1%8C%8D-%E1%8C%BE%E1%89%B3%E1%8B%8A-%E1%8C%8D%E1%8A%95%E1%8A%99%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%8B%AD%E1%88%8B%E1%88%8D#a2054</guid>
<pubDate>Sat, 21 Apr 2012 02:56:52 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Comment edited: በክርስቲያን ትዳር ውስጥ የወሊድ ቁጥጥር በመጽሃፍ ቅዱስ መሰረት እንደት ነው?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/1174/%E1%89%A0%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B2%E1%8B%AB%E1%8A%95-%E1%89%B5%E1%8B%B3%E1%88%AD-%E1%8B%8D%E1%88%B5%E1%8C%A5-%E1%8B%A8%E1%8B%88%E1%88%8A%E1%8B%B5-%E1%89%81%E1%8C%A5%E1%8C%A5%E1%88%AD-%E1%89%A0%E1%88%98%E1%8C%BD%E1%88%83%E1%8D%8D-%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B5-%E1%88%98%E1%88%B0%E1%88%A8%E1%89%B5-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B0%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%8B%8D#c2051</link>
<description>የወንድ ዘር ብቻውን የሰው ነፍስ የለውም። የሰው ነፍስ የሚኖረው ከሴትዋ ጋር ሲገናኝ ነው ። ስለዚህ የሴቲቱ እና የወንዱ ዘር ከመገናኘታቸው በፊት የሚሆነው ሁሉ እንደ መግደል አይቆጠርም። ውርጃ እና ምናልባትም ሉፕን መጠቀም&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;(&lt;/span&gt;ሉፕን መጠቀም የሁለቱ ዘር ከተገናኙ ብሁዋላ የሚያመክን ከሆነ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt;እንደ መግደል ሊቆጠር ይችላል። ሌላው አይነት የእርግዝና መከላከያ ማለትም የሁለቱ ዘር ከመገናኘታቸው በፊት የሚደረግ መከላከያ ችግር አለው ብዬ አላምንም።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ወንድማችሁ የጌታ ነኝ</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/1174/%E1%89%A0%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B2%E1%8B%AB%E1%8A%95-%E1%89%B5%E1%8B%B3%E1%88%AD-%E1%8B%8D%E1%88%B5%E1%8C%A5-%E1%8B%A8%E1%8B%88%E1%88%8A%E1%8B%B5-%E1%89%81%E1%8C%A5%E1%8C%A5%E1%88%AD-%E1%89%A0%E1%88%98%E1%8C%BD%E1%88%83%E1%8D%8D-%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B5-%E1%88%98%E1%88%B0%E1%88%A8%E1%89%B5-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B0%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%8B%8D#c2051</guid>
<pubDate>Fri, 20 Apr 2012 13:53:04 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Commented: እውነተናው መጽሃፍ ቅዱስ የቱ ነው? 81 ወይስ 66? በ66ቱ ላይ ስለ81 የተጠቀሱት ከየት መጡ?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/258/%E1%8A%A5%E1%8B%8D%E1%8A%90%E1%89%B0%E1%8A%93%E1%8B%8D-%E1%88%98%E1%8C%BD%E1%88%83%E1%8D%8D-%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B5-%E1%8B%A8%E1%89%B1-%E1%8A%90%E1%8B%8D-81-%E1%8B%88%E1%8B%AD%E1%88%B5-66-%E1%89%A066%E1%89%B1-%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%88%B5%E1%88%8881-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8C%A0%E1%89%80%E1%88%B1%E1%89%B5-%E1%8A%A8%E1%8B%A8%E1%89%B5-%E1%88%98%E1%8C%A1#c2044</link>
<description>እኔም 66ቱ ነው የምለው። ምክንያቱም እነኚህ ሌላህ ትጨማሪዎች ዝምብለው ሰዎች በራሳቸው ፍቃድና ሃሳብ ያስገቡት እንጂ የእግዚኣብሄር ቃል ኣይደለም።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/258/%E1%8A%A5%E1%8B%8D%E1%8A%90%E1%89%B0%E1%8A%93%E1%8B%8D-%E1%88%98%E1%8C%BD%E1%88%83%E1%8D%8D-%E1%89%85%E1%8B%B1%E1%88%B5-%E1%8B%A8%E1%89%B1-%E1%8A%90%E1%8B%8D-81-%E1%8B%88%E1%8B%AD%E1%88%B5-66-%E1%89%A066%E1%89%B1-%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%88%B5%E1%88%8881-%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8C%A0%E1%89%80%E1%88%B1%E1%89%B5-%E1%8A%A8%E1%8B%A8%E1%89%B5-%E1%88%98%E1%8C%A1#c2044</guid>
<pubDate>Tue, 17 Apr 2012 04:06:54 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answer edited: በ ኦሪት ዘፍጥረት ም2 &quot;...ክ እኛ አንደ አንዱ&quot; ማለት ምን ማለት ይሆን?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/1984/%E1%89%A0-%E1%8A%A6%E1%88%AA%E1%89%B5-%E1%8B%98%E1%8D%8D%E1%8C%A5%E1%88%A8%E1%89%B5-%E1%88%9D2-%E1%8A%AD-%E1%8A%A5%E1%8A%9B-%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B0-%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B1-%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%B5-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%B5-%E1%8B%AD%E1%88%86%E1%8A%95#a2042</link>
<description>ስላም ዮናዔል&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የተረዳሁትን እጽፋለሁ እና ስተት ካነበብክ ቅር አትሳኝ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
በገነትስ መልካምና ክፉውም ነበረ ፡ ሰይጣንም በ እባብ ተመስሎ ነበር። አዳም እና ሴቲቱ ግን  መልካም እና ደግ ብቻ ያውቁ ነበር።&lt;br /&gt;
ከፍሬው ከበሉ በሆላ ግን የሁለቱም ዓይኖች ተከፈቱ፥ እነርሱም ዕራቁታቸውን እንደ ሆኑ አወቁ፤ ክፉን እና ደግን መለየትን አወቁ ፤ ይሕም እውቀት ባህርያቸው ላይ ተጨመረ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ፈጣሪም ክፉን እና ደጉን ፈጥሩአል እና ፤ የስው ልጅም ደግን ስርቶ ወደ እግዚአብሔር መቅረብን ወይንም ክፋትን መስራትን አውቆል እና በ ዓለም ካሉ ፍጡራን ተለይቶ ይሕን ስላወቀ ፤ ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ አለ ። እኔ እንደተረዳሁት የስው ልጅ &amp;quot;ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ&amp;quot; ሲል ከፍጡራን ሁሉ ተለየ ማለት ይመስለኛል።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የስው ልጅ የክርስቶስን ብርሃን ከተቀበለ ፤ በርገጥ የዚ ዓለም አይደለም&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
&lt;span style=&quot;color:red&quot;&gt;የዮሐንስ ወንጌል 17፡16 እኔ ከዓለም እንዳይደለሁ ከዓለም አይደሉም። &lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
እዚ ዓለም ላይ ስናስተውል ህይወት ያለውም የሌለውም ፈጥረት በተደጋጋሚ አንድ አይነት ድርጊትን ሲፈጽም እናያለን ፡ ውሃ ወደታች ይፍሳል ፤ አሳማም ሳያቆርጥ ያለመጥገብ ይበላል ፡ የስው ልጅ ግን እንዲ አይደለም ደሃውን ይረዳል ፤ ሲፈልግ ይጾማል ፤ ፈጣሪውን ያመስግናል።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ሄኖክ</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/1984/%E1%89%A0-%E1%8A%A6%E1%88%AA%E1%89%B5-%E1%8B%98%E1%8D%8D%E1%8C%A5%E1%88%A8%E1%89%B5-%E1%88%9D2-%E1%8A%AD-%E1%8A%A5%E1%8A%9B-%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B0-%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B1-%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%B5-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%B5-%E1%8B%AD%E1%88%86%E1%8A%95#a2042</guid>
<pubDate>Mon, 16 Apr 2012 15:27:39 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answer edited: ፈሪ ስለሆንኩ ሚስት የማገኜው እንደት ነው?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2034/%E1%8D%88%E1%88%AA-%E1%88%B5%E1%88%88%E1%88%86%E1%8A%95%E1%8A%A9-%E1%88%9A%E1%88%B5%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%88%9B%E1%8C%88%E1%8A%9C%E1%8B%8D-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B0%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%8B%8D#a2039</link>
<description>እኔ መቸም በጣም ነው የማመሰግንህ።እንደዚህ ግልጽ አደርጎ ችግሩን ተናግሮ መፍትሔ የሚፈልግ ክርስቲያን አላገጠመኝም።&lt;br /&gt;
ጥያቄህ 2 ይመስለኛል&lt;br /&gt;
1&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt;በመንፈሳዊ ሕይወት መድከም&lt;br /&gt;
2&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;)&lt;/span&gt;ትዳር&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
እኔ እንደሚመስለኝ በመጀመሪያ መፍትሔ የሚያስፈልገው መንፈሳዊ ሕይወትህ ነው።ከትዳር በፊት ማለቴ ነው።ይህ መድረክ  ደግሞ የበርካታ ዲኖሚኔሽኖች ሀሳብ የሚስተናገድበት በመሆኑ ግራ እንዳትጋባ ካለህበት ቤ/ክ አገልጋዮች ጋር በመካከር ከመፈሳዊ ሕይወት ድካምህ ለመወጣት ሞክር። ከዚያ በኋላ ስለ ትዳር በተመሳሳይ መንገድ መፍትሔ ትሻለህ ማለት ነው።&lt;br /&gt;
ሌላ የምለው የለኝም&lt;br /&gt;
ጸጋ ይብዛልህ</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2034/%E1%8D%88%E1%88%AA-%E1%88%B5%E1%88%88%E1%88%86%E1%8A%95%E1%8A%A9-%E1%88%9A%E1%88%B5%E1%89%B5-%E1%8B%A8%E1%88%9B%E1%8C%88%E1%8A%9C%E1%8B%8D-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B0%E1%89%B5-%E1%8A%90%E1%8B%8D#a2039</guid>
<pubDate>Sun, 15 Apr 2012 14:12:18 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answer edited: ጸሎት ለምድር ላይ ጸጋ ?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2026/%E1%8C%B8%E1%88%8E%E1%89%B5-%E1%88%88%E1%88%9D%E1%8B%B5%E1%88%AD-%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%8C%B8%E1%8C%8B#a2032</link>
<description>እኔ ሳስበው ይህ መሰረታዊ የሆነ የአስተምህሮት መጣመም ይመስለኛል። ሌላውን ሁሉ ትተን የኢየሱስን ህይወትና የመጀመሪያዎቹን ደቀመዛሙርት ህይወት ዝም ብለን በጥሞና ስንመለከትና ከዘመኑ የክርስቲያኖች ኑሮ በተለይም በምዕራቡ ዓለም ካለነው ጋር ስናነጻጽረው አንድ የተዛነፈና በጣም ተቃራኒ የሆነ ነገር እናገኛለን። ይሄውም የመጀመሪያዎቹ ደቀመዛሙርት ምድራዊውን ክብርና ሃብት ንቆ ለጌታ ወንጌል ዋጋ ከፍሎ መንግስቱን አስፋፍቶ መሞት የሚል የውስጥ ግፊት ነበራቸው። ይህ ብቻ አይደለም፤ መልእክቶቻቸውንና ስብከቶቻቸውን በአዲስ ኪዳን ስንመለከት በጣም በጣም ክርስቶስን ማዕከላዊ ያደረገ ነበር። ትልቅ ትምህርትና ስብከት ይቅርና ምክር እንኳን ሲመክሩ ክርስቶስን ምሳሌ በማድረግና መስቀሉን በማሳየት ነበር። የሰበኩትም ሁሉ የተሰቀለውን ኢየሱስን ነበር። &amp;quot;እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን&amp;quot; ይሉ ነበር። እንዲሁም &amp;quot;ክርስቶስ በአይናችሁ ፊት እንደተሰቅለ ሆኖ ተስሎ ነበር&amp;quot; ወዘተ ይሉ ነበር።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
በአሁኑ ዘመን ክርስቶስን በተለይ ደግሞ የመስቀሉን ሞትና ትንሳኤ ማእከላዊ ያደረገ ትምህርትና ስብከት በአመትና በሁለት አመት አንድ ጊዜም ከሰማን ተዓምር ነው። ወደ ጥያቄህ ልመለስና ስጀምር እንዳልኩት ትልቅና መሠረታዊ የአስተምህሮት ችግር አለበን። አንደኛ አስተምህርቶታችን ፈጽሞ ክርስቶስን ማእከላዊ ያደረገ አይደለም። &amp;quot;ኢየሱሴ&amp;quot; &amp;quot;ጌታዬ&amp;quot; ወዘተ ከሚል ቁንጽል ቃላት አልፎ የመስቀሉን ምንነት በጥልቀት የሚመረምር ነገር የለንም። ሁለተኛና በጣም ትልቁ ለምድራዊ ነገር ያጋለጠን የአስተምህሮት መዛባት ደግሞ እንደ እኔ ግምት፤ &lt;span style=&quot;background-color:yellow&quot;&gt;መስቀሉን የክርስቶስ ብቻ አድርገን ማየታችን ነው&lt;/span&gt;።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የዘመኑ የመስቀሉ አስተምህሮት እንዲህ የሚል ነው። &amp;quot;እኔ እንዲደላኝ ክርስቶስ መከራን ተቀበለ፤ እኔ እንድበለጽግ ክርስቶስ ድሃ ሆነ፤ እኔ እንድከብር ክርስቶስ ተዋረደ&amp;quot; ወዘተ የሚሉ ከላይ ትክክል የሚመስሉ ነገር ግን ግማሽ እውነቶች ናቸው። ኢየሱስ እርሱ በመስቀል ላይ እንደሚሰቀል ለመጀመሪያ ጊዜ በነገራቸው ጊዜ ደቀመዛሙርቱ በጣም ለማመን አቅቷቸው ነበር። እንዲያውም ጴጥሮስ ጌታን እስኪገስጸው ድረስ አይሁንብህ ብሎት ነበር። ሆኖም የኢየሱስ መልስ በጣም አስገራሚ ነበር። &amp;quot;እኔን መከተል የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ&amp;quot; ነበር ጌታ ያላቸው።&lt;br /&gt;

&lt;div class=&quot;bbcode_quote&quot;&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_head&quot;&gt;Quote:&lt;/div&gt;
&lt;div class=&quot;bbcode_quote_body&quot;&gt;ማቴዎስ ወንጌል  16&lt;br /&gt;
21 ከዚያን ቀን ጀምሮ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ይሄድ ዘንድ ከሽማግሎችና ከካህናት አለቆች ከጻፎችም ብዙ መከራ ይቀበልና ይገደል ዘንድ በሦስተኛውም ቀን ይነሣ ዘንድ እንዲገባው ለደቀ መዛሙርቱ ይገልጥላቸው ጀመር።&lt;br /&gt;
22 ጴጥሮስም ወደ እርሱ ወስዶ፦ አይሁንብህ ጌታ ሆይ፤ ይህ ከቶ አይደርስብህም ብሎ &lt;span style=&quot;background-color:yellow&quot;&gt;ሊገሥጸው ጀመረ&lt;/span&gt;።&lt;br /&gt;
23 እርሱ ግን ዘወር ብሎ ጴጥሮስን፦ ወደ ኋላዬ ሂድ፥ አንተ ሰይጣን፤ የሰውን እንጂ የእግዚአብሔርን አታስብምና ዕንቅፋት ሆነህብኛል አለው።&lt;br /&gt;
24 በዚያን ጊዜ ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አለ፦ &lt;span style=&quot;background-color:yellow&quot;&gt;እኔን መከተል የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ&lt;/span&gt;።&lt;br /&gt;
25 ነፍሱን ሊያድን የሚወድ ሁሉ ያጠፋታል፤ ስለ እኔ ግን ነፍሱን የሚያጠፋ ሁሉ ያገኛታል።&lt;br /&gt;
26 ሰው ዓለሙን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; ወይስ ሰው ስለ ነፍሱ ቤዛ ምን ይሰጣል&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt;&lt;/div&gt;
&lt;/div&gt;
&lt;br /&gt;
ኢየሱስ እያለ ያለው እንግዲህ እኔ በመስቀል እንደምሰቀል ስነግራችሁ አስገረማችሁ እንዴ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; እንግዲያውስ መስቀሉ ለእኔ ብቻ የሆነ አይምሰላችሁ። ለእናንተም ነው። እኔን የምትከተሉ ከሆነ እንደ እኔ መስቅሉን ተሸክሞ ለእግዚአብሔር መንግስት ዋጋ ከመክፈል ሌላ፤ የተለየ አማራጭና መንገድ ለእናንተም የላችሁም። የምትከተሉኝ ከሆነ እኔ በምሄድበት መንገድ ማለፍ አለባችሁ እያላቸው ነው።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ይህ ከዘመኑ &amp;quot;መስቀሉና መከራው ለኢየሱስ፤ ክብሩና በረከቱ ለእኔ&amp;quot; ከሚል አስተምህርቶት በጣም የተለየ ነው። ታዲያ በእውነትም የደቀመዛሙርቱን ህይወትም ስንመለከት የደላውና የተንደላቀቀ ሳይሆን እውነተኛ የክርስቶስ ተከታዮች ክርስቶስ ያለፈበትን የመስቀል ጉዞ ነው የተጓዙት። የተሰቀለውን ክርስቶስን ብቻ እየሰበኩ ስለ ክርስቶስ መከራንና ውርደትን ተቀብለው፤ በእምነታቸው ጸንተው አለፉ። ዛሬ የክርስቶስን መከራና መስቀል ተካፈሉ፤ ነገ ደግሞ የመንግስቱን ክብር ይካፈላሉ። በሁሉ ክርስቶስ ባለፈበት ያልፋሉ።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
የእግዚአብሔር መንፈስ አይናችንን ያብራልን! ፈጽሞ ከክርስቶስ ካልሆነና በተሰቀለው ክርስቶስ ፈንታ የሥጋችንን ፍላጎት ማእከላዊ ነገር ካደረገ የባለጠግነት ወንጌል ይሰውረን። እውነተኛ የክርስቶስ አገልጋዮችና ሃዋርያት ካልሆኑ ነገር ግን ሃዋራያት ነን ሃዋርያት ነን ከሚሉና የመልእክታቸው ማእከል የተሰቀለው ክርስቶስ ካልሆነ ይልቁንም የስጋችንን ምኞት ብቻ ሊያሟሉልን ከሚፈልጉ &amp;quot;አገልጋዮች&amp;quot; እግዚአብሔር ይጠብቀን፤ የዘመኑን አሰራር የምንለይበትንም ጸጋና ብስለት ይስጠን!</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2026/%E1%8C%B8%E1%88%8E%E1%89%B5-%E1%88%88%E1%88%9D%E1%8B%B5%E1%88%AD-%E1%88%8B%E1%8B%AD-%E1%8C%B8%E1%8C%8B#a2032</guid>
<pubDate>Fri, 13 Apr 2012 02:28:22 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Answer edited: በአንድ ጊዜ ስንት ዕጮኛ መያዝ ይቻላል;</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2013/%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5-%E1%8C%8A%E1%8B%9C-%E1%88%B5%E1%8A%95%E1%89%B5-%E1%8B%95%E1%8C%AE%E1%8A%9B-%E1%88%98%E1%8B%AB%E1%8B%9D-%E1%8B%AD%E1%89%BB%E1%88%8B%E1%88%8D#a2025</link>
<description>ሁለት ወይም ከዚያ በላይ በአንድ ግዘ ስለማጨት ለቀረበው ጥያቄ በጥያቄ መመለስ እፈልጋለሁ፦&lt;br /&gt;
1ኛ. ይህ እንዲሁ ሻይ ቡና ለማለት ብቻ ከሆነ ወንድማችን ለምን&lt;br /&gt;
ሁሉንም በአንድ ግዘ አይጋብዛቸውም&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
2ኛ. ይህ ወንድም አብረውት ካሉት እህቶች አንደኛዋ እንደርሱው ሌላ&lt;br /&gt;
የሙከራ የወንድ ጓደኛ ቢኖራት ምን ይሰማዋል&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt;&lt;br /&gt;
ወገኖቼ ይህ ያለጥርጥር ልክ አይደለም ሃጢያት ነው ምክንያቱም እያታለለ ስለሆነ ይህ ሰው በንስሃ በእግዚአብሐር ፊት ሊቀርብና ራሱን ሊያስተካክል ይገባዋል ያለ በለዚያ አባቶች እንዳሉት ውሃ ሲወስድ እያሳሳቀ ነውና አካሄዱ ስለማያምር በጊዘ መሸሽ ይሻላል  &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;&lt;img src=&quot;/q-and-a/qa-plugin/bbcode-editor/nbbc-bbcode-parser/smileys/smile.gif&quot; alt=&quot;:)&quot; title=&quot;:)&quot; class=&quot;bbcode_smiley&quot; /&gt;&lt;/span&gt;  &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;&lt;img src=&quot;/q-and-a/qa-plugin/bbcode-editor/nbbc-bbcode-parser/smileys/angry.gif&quot; alt=&quot;D:&quot; title=&quot;D:&quot; class=&quot;bbcode_smiley&quot; /&gt;&lt;/span&gt;  &lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;&lt;img src=&quot;/q-and-a/qa-plugin/bbcode-editor/nbbc-bbcode-parser/smileys/blue.gif&quot; alt=&quot;:blue:&quot; title=&quot;:blue:&quot; class=&quot;bbcode_smiley&quot; /&gt;</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2013/%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5-%E1%8C%8A%E1%8B%9C-%E1%88%B5%E1%8A%95%E1%89%B5-%E1%8B%95%E1%8C%AE%E1%8A%9B-%E1%88%98%E1%8B%AB%E1%8B%9D-%E1%8B%AD%E1%89%BB%E1%88%8B%E1%88%8D#a2025</guid>
<pubDate>Wed, 11 Apr 2012 10:19:12 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Commented: የኢየሱስ ክርስቶስ ፍፁም ሰውነት እና አምላክነት</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2005/%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B5-%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B6%E1%88%B5-%E1%8D%8D%E1%8D%81%E1%88%9D-%E1%88%B0%E1%8B%8D%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%8A%A5%E1%8A%93-%E1%8A%A0%E1%88%9D%E1%88%8B%E1%8A%AD%E1%8A%90%E1%89%B5#c2021</link>
<description>መላሻችን ቀጥተኛ መልስ ባይሰጡበትም ካስቀመጡዋቸው ጥቅሶች የተረዳሁት ቁምነገር አለ። አዎ ጌታችን ግዜያትን ጠብቆ ማን መሆኑን ያሳየባቸው ቦታውች አሉ። መላሻችን የጠቀሱት ማቴዎስ 16 ጌታችንን ስዎች ማን ይሉት እንደሆን እራሱ ጠይቆ ነው። ለሱም መልሶች ተሰጥተውታል ቀጥሎ ግን &amp;quot;15 እርሱም፦ እናንተስ እኔን ማን እንደ ሆንሁ ትላላችሁ&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;?&lt;/span&gt; አላቸው።&amp;quot; ጴጥሮስ የሰጠው መልስ &amp;quot;አንተ ክርስቶስ የሕያው እግዚአብሔር ልጅ ነህ አለ።&amp;quot; ጌታችንም ጴጥሮስ ትክክል መሆኑን ብቻ ሳይሆን ይህንን ማወቅ እና መገለጥ ከ እግዘአብሄር አብ እንዳገኝው እንዲህ ሲል ይመልሳል &amp;quot;17 ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው፦ የዮና ልጅ ስምዖን ሆይ፥ በሰማያት ያለው አባቴ እንጂ ሥጋና ደም ይህን አልገለጠልህምና ብፁዕ ነህ። እዚህ ላይ የሚገባኝ አንድ እውነታ እኛ የሰው ልጆች ስጋዊ ወላጆቻችን ሰዎች ናቸውና &amp;quot;የ ሰው ለጆች&amp;quot; ስንባል በዚሁ መሰረት ሌላውም ፍጡር እንደዚሁ መሰሉን ይወልዳል ልጁም የዛ ፍጡር ልጅ ይባላል። ጴጥሮስ የመለሰውም &amp;quot;የ ህያው የ እግዚያብሔር ልጅ ነህ&amp;quot; ብሎ ነው። አዎ የ እግዚያብሔር ልጅ እግዚያብሄር። አምላካችን እየሱስ ክርስቶስ የ እግዚያብሄር ልጅ መሆኑን ብቻ ሳይሆን  በ ዮሐንስ ወንጌል 1 ላይ የተባለውን &amp;quot;14 ቃልም ሥጋ ሆነ፤ ጸጋንና እውነትንም ተመልቶ በእኛ አደረ፥ አንድ ልጅም ከአባቱ ዘንድ እንዳለው ክብር የሆነው ክብሩን አየን።&amp;quot; የተባለለት ነው።&lt;br /&gt;
&lt;br /&gt;
ለማጠቃለል &amp;quot;እርሱ በእግዚአብሔር መልክ ሲኖር ሳለ ከእግዚአብሔር ጋር መተካከልን መቀማት እንደሚገባ ነገር አልቆጠረውም፣ ነገር ግን የባሪያን መልክ ይዞ በሰውም ምሳሌ ሆኖ ራሱን ባዶ አደረገ፣ በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፣...&amp;quot; ፊል 2፣6&lt;span class=&quot;engpost&quot;&gt;-&lt;/span&gt;8 ጌታችን በ አባቱ ዘንድ የነበረውን ስማያዊ ክብር በመተው ለኛ ለሃጥያኖቹ መዳን እንደሰው ሆኖ መከራን ተቀብሎ የህጥያት እድፋችንን በመልኮታዊ ፍቅሩ እና በደሙ አጥቦ አጽድቶናል።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2005/%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B5-%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B6%E1%88%B5-%E1%8D%8D%E1%8D%81%E1%88%9D-%E1%88%B0%E1%8B%8D%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%8A%A5%E1%8A%93-%E1%8A%A0%E1%88%9D%E1%88%8B%E1%8A%AD%E1%8A%90%E1%89%B5#c2021</guid>
<pubDate>Tue, 10 Apr 2012 13:06:41 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>የሥብሐት  ለአምላክ መዝሙሮችን እንዴት ላግኛቸው ?</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/2018/%E1%8B%A8%E1%88%A5%E1%89%A5%E1%88%90%E1%89%B5-%E1%88%88%E1%8A%A0%E1%88%9D%E1%88%8B%E1%8A%AD-%E1%88%98%E1%8B%9D%E1%88%99%E1%88%AE%E1%89%BD%E1%8A%95-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B4%E1%89%B5-%E1%88%8B%E1%8C%8D%E1%8A%9B%E1%89%B8%E1%8B%8D</link>
<description></description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/2018/%E1%8B%A8%E1%88%A5%E1%89%A5%E1%88%90%E1%89%B5-%E1%88%88%E1%8A%A0%E1%88%9D%E1%88%8B%E1%8A%AD-%E1%88%98%E1%8B%9D%E1%88%99%E1%88%AE%E1%89%BD%E1%8A%95-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B4%E1%89%B5-%E1%88%8B%E1%8C%8D%E1%8A%9B%E1%89%B8%E1%8B%8D</guid>
<pubDate>Mon, 09 Apr 2012 14:30:44 +0000</pubDate>
</item>
<item>
<title>Commented: እባካችሁን የጆቫ እምነት እና የኦንሊይ ጂሰስ እምነት ምን እንድሆነ እብራራሉኝ</title>
<link>http://iyesus.com/q-and-a/405/%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%8A%AB%E1%89%BD%E1%88%81%E1%8A%95-%E1%8B%A8%E1%8C%86%E1%89%AB-%E1%8A%A5%E1%88%9D%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%8A%A5%E1%8A%93-%E1%8B%A8%E1%8A%A6%E1%8A%95%E1%88%8A%E1%8B%AD-%E1%8C%82%E1%88%B0%E1%88%B5-%E1%8A%A5%E1%88%9D%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%88%86%E1%8A%90-%E1%8A%A5%E1%89%A5%E1%88%AB%E1%88%AB%E1%88%89%E1%8A%9D#c2017</link>
<description>ከሁሉ አስቀድሜ ሁላችሁንም ኤግዚአብሔር ይባርካችሁ እያልኩ፥ በመጀመርያ የስላሴ አማኞች ነን የምንል ማወቅ አለብን ብዬ የማስበው እግዚአብሔር አምላክ እንጂ በፍጹም ፐርሰን አይደለም፥ በፐርሰናሊቲም አይገለጽም። ሁለተኛው ደግሞ እግዚአብሔር አምላክ መንፈስ ነው እንጂ አካል የለውም። መንፈስ አካል የለውምና። ስለዚህ መንፈስ ቅዱስ ራሱ የእግዚአብሔር ጣት፥ የእግዚአብሔር ክንድ ፥ የእግዚአብሔር ሙላት፥ ማንነቱ ነው። ወልድም በመጀመርያ ቃል የነበረ፥ በእግዚአብሄር ዘንድ የነበረ ብቻ ሳይሆን እርሱ ራሱ እግዚአብሔር የነበረ፥ በሁዋላ ግን በስጋ የተገለጠ የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ነው። በርሱ ዉስጥ አብ አለ፥ በአብ ውስጥም ወልድ አለ። በአባቱም ቀኝ ተቀምጦ አሁን የሚማልድልን እርሱ ነው። አብም ሁሉን ከእግሩ በታች አስገዝቶለታል። እርሱም ለአብ ይገዛል። መንፈስ ቅዱስ የአብ መንፈስ እንደሆነ ሁሉ የኢየሱስም መንፈስ ነው። ይህን ነገር ስንመረምር  እንግዲህ መጽሓፍ ቅዱስን ለሚያምን ሁሉ ግልጽ የሚሆነው ነገር እግዚአብሄር አንድ መሆኑ ነው። አሐዱ አምላክ። አሜን።&lt;br /&gt;
ነገር ግን ሰው ሁሉ በተረዳበት በዚያ አንዲመላለስ፥ አምላኩንም በፍጹም ልቡ እንዲወድና እንዲያገለግል ፥ ሌላውን አማኝ አልዳነም ብሎ ከመፍረድ እንዲቆጠብ፥ በተለይም በርኩስ መንፈስ ነው የሚሞሉት ብለን ምናልባት የእግዚአብሔርን መንፈስ ሰድበን ስርየት ወደሌሌው ሃጢአት እንዳንገባ እመክራለሁ። ጌተችን እንዳለው ጠላት የዘራው እንክርዳድ እንኳን ቢኖር እኛ ልንነቅለው አንሌዬውምና ስንዴ ስናጠፋ እንዳንግኝ ለጌታ እንተወው።&lt;br /&gt;
እግዚአብሔር አምላክ ነው ፥ ለኛም በራልን። አሜን።</description>
<category>መንፈሳዊ</category>
<guid isPermaLink="true">http://iyesus.com/q-and-a/405/%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%8A%AB%E1%89%BD%E1%88%81%E1%8A%95-%E1%8B%A8%E1%8C%86%E1%89%AB-%E1%8A%A5%E1%88%9D%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%8A%A5%E1%8A%93-%E1%8B%A8%E1%8A%A6%E1%8A%95%E1%88%8A%E1%8B%AD-%E1%8C%82%E1%88%B0%E1%88%B5-%E1%8A%A5%E1%88%9D%E1%8A%90%E1%89%B5-%E1%88%9D%E1%8A%95-%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%88%86%E1%8A%90-%E1%8A%A5%E1%89%A5%E1%88%AB%E1%88%AB%E1%88%89%E1%8A%9D#c2017</guid>
<pubDate>Mon, 09 Apr 2012 12:13:30 +0000</pubDate>
</item>
</channel>
</rss>
