ዋና ገጽ
የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ
ትምህርቶች
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች
የነጻ መዝሙሮች
ነጻ ዳውንሎድ
ያግኙን
ዋና ገጽ
»
ጥያቄና መልስ
 
Friday, 18 May 2012
ዋና ገጽ
የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ
የመጽሐፍ ቅዱስ ማውጫ
የዕለቱ የመጽሐፍ ቅዱስ ምንባብ
አዮታ ሶፍትዌር
ትምህርቶች
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች
የነጻ መዝሙሮች
ነጻ ዳውንሎድ
ያግኙን
Contact us
ጥያቄ መጠያየቂያ
Q&A
የእገዛ ገጽ
Help
ጥያቄዎች
ያልተመለሱ
መለያዎች
ተሳታፊዎች
ጥያቄ ይጠይቁ
ይግቡ(Login)
ይመዝገቡ
ሁሉም ምድቦች
መንፈሳዊ
(392)
ስለ እኛ
(11)
ቴክኒክ ነክ
(21)
ሌሎች
(24)
በማቴ 6/8 ላይ ሳትለምኑ አባታችሁ የሚያስፈልጋችሁን ያዉቃል ሲል መፅለይ አያስፈልገንም ማለት ነው?
ፅሎት አያስፈልግም ማለት ነው እንዴ
?
2 ወራቶች
በፊት
በ
መንፈሳዊ
በ
ችሊ
(
220
ነጥቦች)
የተጠየቀ
1 መልስ
+2
ድምጾች
አይደለም። እስቲ እንመልክው ሙሉ ሃስቡን፦
"አንተ ግን ስትጸልይ፥ ወደ እልፍኝህ ግባ መዝጊያህንም ዘግተህ በስውር ላለው አባትህ ጸልይ፤ በስውር የሚያይ አባትህም በግልጥ ይከፍልሃል። አሕዛብም በመናገራቸው ብዛት እንዲሰሙ ይመስላቸዋልና ስትጸልዩ እንደ እነርሱ በከንቱ አትድገሙ። ስለዚህ አትምሰሉአቸው፤ ሳትለምኑት አባታችሁ የሚያስፈልጋችሁን ያውቃልና።" ማቲ6፡6
-
8 የህ ሲሆን ሃስቡ በዙ በመናገር በዛት አይደልም ጸሎት የሚሰማው እና የምትፈልጉትን ሰለሚያውቅ ስትጥይቁት በዙ ቃል መድርደር አይሁን ነው። እደያውም ከቁጥር9
-
13 እንዴት መጸለይ እንዳልብን ጌታ ያስተምረናል። እባክዎን ያንብቡት
አመስግናልሁ።
2 ወራቶች
በፊት
በ
ስም አልባ
(
7,060
ነጥቦች)
የተመለሰ
ከ
2 ወራቶች
በፊት የታረመ
በ
ስም አልባ
የተዛመዱ ጥያቄዎች
0
መልሶች
የከበረን የማዕዘን ራስ ድንጋይ በጽዮን አኖራለሁ ሲል ምን ማልቱ ነው? ድንጋይ ማለት ምን ያመለክታል?
1 ሳምንት
በፊት
በ
መንፈሳዊ
በ
ስም-አልባ
የተጠየቀ
1
መልስ
ክርስቶስ ደሙን ለኛ አፍሶ አዳነን ሲል ምን ማለት ነው?
5 ወራቶች
በፊት
በ
መንፈሳዊ
በ
ስም አልባ
(
7,060
ነጥቦች)
የተጠየቀ
1
መልስ
በመምሬ የአድባር ዛፍ ሲል ምን ማለት ነው? ብታስረዱኝ
9 ወራቶች
በፊት
በ
መንፈሳዊ
በ
ስም-አልባ
የተጠየቀ
ምንድን
3
መልሶች
እግዚአብሄር አስቀድሞ የመረጣቸው ሲል ምን ለማለት ነው? በሮሜ 9፡ 12 ላይ ያለው ሀሳብ
1 ዓመት
በፊት
በ
መንፈሳዊ
በ
ስም-አልባ
የተጠየቀ
1
መልስ
የጥበብ አይኖች በራሱ ላይ ናቸው ማለት ምን ማለት ነው?
2 ወራቶች
በፊት
በ
መንፈሳዊ
በ
ስም-አልባ
የተጠየቀ
የኒውስ ሌተር ምዝገባ
የእርስዎ ስም
ኢሜል አድራሻዎ
ኢሜል አድራሻዎ (በድጋሚ)
»የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ
የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ
Copyright © 2004-2012 by iyesus.com
Terms of use
|
Contact us