ዋና ገጽ   የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ   ትምህርቶች   የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች   የነጻ መዝሙሮች   ነጻ ዳውንሎድ   ያግኙን 
website search (GO!)
 
ዋና ገጽ » ጥያቄና መልስ
Email this page to a friend Printer-friendly   Friday, 18 May 2012
ዋና ገጽ
የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ
የመጽሐፍ ቅዱስ ማውጫ
የዕለቱ የመጽሐፍ ቅዱስ ምንባብ
አዮታ ሶፍትዌር
ትምህርቶች
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች
የነጻ መዝሙሮች
ነጻ ዳውንሎድ
ያግኙን Contact us
ጥያቄ መጠያየቂያ Q&A
የእገዛ ገጽ Help

  • ይመዝገቡ

ይሁዳ የሞተው ዛፍ ላይ ታንቆ (ማቴ 27፣5) ነው? ወይስ አንጀቱ ተዘርግፎና ተሰንጥቆ?(የሐዋ1፣18)

3 ወራቶች በፊት መንፈሳዊ ስም-አልባ የተጠየቀ

1 መልስ

0 ድምጾች
ሰላም ሰላምችሁ ይብዛ
እምን ላይ እደን ተሰቀለ ባይ ነገርም እዚህ ላይ "ብሩንም በቤተ መቅደስ ጥሎ ሄደና ታንቆ ሞተ።" "...በግንባሩም ተደፍቶ ከመካከሉ ተሰነጠቀ አንጀቱም ሁሉ ተዘረገፈ፤" እራሱን የሰቀበልት ነገር ተሰብሮ ወድቆ በግንባሩ የተደፋት ነገር እደን ሰነጠቀዉ...... የማስበው።
ማቲው ከ12 አንዱ ሰለ ነበር በዛ ተገኝታል ብዬ አምናልሁ ሉቃስ ደግሞ የጌታን ነገር ታሪኩን በደንብ አጥንቶ ከብዙውች ከነብሩ ጠይቆ detailኡ ሳይቀር ይንግረናል። እና አንዱ ካንዱ አይቃረንም አንዱ ያልጨምረውን ለላው ጨምሮት ሙሉ ገጹን አስይተውናል እላለሁ።
3 ወራቶች በፊት ስም አልባ (7,060 ነጥቦች) የተመለሰ
የጊታ ስላም ይብዛላችሁ
ማቲዎስ እንደዘገበው ክየነው መጽሕፍ ቅድሳዊ የሆነ በትንቢት የተነገረ ማስረጃ አያይዞ ነው ያቀረበው: በቦታው የነበረ የአይን ምስክርም ነው; የሉቃሰንም ካየን በቦታው ባይኖርም ዶክተር ስለሆነ ነገሩን የሆነውን በህዝቡ ልብ የተፈ ረውን ሳይቀር ጽፎአል ከዚህ የምንረዳው ቃሉ ሃሳቡ ተስማሚነት ዐለው የሉቃስን
የአቀራረብ ዘይቤ ከማትዎስ ይለያል ሆኖም የእግዚአብሔር ቃል እርስ በርሱ ስለማ ይጋጭ ሁለቱም ጊታ እንደረዳችው እንደዘገቡልን እረዳለሁ.
እግዚአብሔር ይባርካችሁ
.

የተዛመዱ ጥያቄዎች

የኒውስ ሌተር ምዝገባ
የእርስዎ ስም ኢሜል አድራሻዎ ኢሜል አድራሻዎ (በድጋሚ)
»የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ   የመጽሐፍ ቅዱስ ቃላት መፈለጊያ
Copyright © 2004-2012 by iyesus.com
Terms of use | Contact us