ተስፋ ለሁላችሁም
ምነው ሽክላ መሆናችንን ረስተህ ይህን በድፍረት ጠይቀሃል።
እሱስ እንድታቀው በ ትንቢተ ኢሳይያስ ይህን ይላል
5፤6፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ ከእኔም ሌላ ማንም የለም፤ ከእኔም በቀር አምላክ የለም፤ በፀሐይ መውጫና በምዕራብ ያሉ ከእኔ በቀር ማንም ሌላ እንደሌለ ያውቁ ዘንድ አስታጠቅሁህ፥ አንተ ግን አላወቅኸኝም፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ፥ ከእኔም ሌላ ማንም የለም።
7፤ ብርሃንን ሠራሁ፥ ጨለማውንም ፈጠርሁ፤ ደኅንነትን እሠራለሁ፥ ክፋትንም እፈጥራለሁ፤ እነነዚህን ሁሉ ያደረግሁ እግዚአብሔር እኔ ነኝ።
ይህን በስተት እንዳትጠይቅ ደሞ በተቀጣይ ይህን ይላል
9፤ ከሠሪው ጋር ለሚታገል ወዮለት! በምድር ሸክላዎች መካከል ያለ ሸክላ ነው። ጭቃ ሠሪውን። ምን ትሠራለህ? ወይስ ሥራህ። እጅ የለውም ይላልን?
እና ያ አንተ ልብ ላይ መከራ ያልከውን የፈጠረ አምላክን ምን ያመጣል ብለህስ አትጠይቅ!!!!!